ወንጌሉ አገልግሎት፣ በኢትዮጵያ ውስጥ በጤናማ አስተምህሮ እና ልምምድ ላይ የተመሠረቱ አብያተ ክርስቲያናትን ለመገንባት የሚሠራ አገልግሎት ነው። ለዚህም ዓላማ መሳካት ይሆን ዘንድ ጤናማ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርቶችን በመጻሕፍት፣ በአጫጭር ጽሑፎች፣ በድምጽ፣ በቪዲዮ እና በሌሎች መንገዶች እናሠራጫለን። ዓላማችን በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመሠረቱ እና ለክርስቶስ ክብር የቆሙ አብያተ ክርስቲያናትን ማየት ነው። እነዚህ ግብዓቶች ለመጋቢዎች፣ ለቤተ ክርሰቲያን መሪዎች፣ ለመጽሐፍ ቅዱስ አስተማሪዎች፣ እና ለክርስቲያኖች ሁሉ እንደሚጠቅሙ እናምናለን። 

Equipping Ethiopia with biblically faithful resources to build and strengthen Christ-centered churches rooted in healthy doctrine and practice. Wongelu Ministries produces books, articles, podcasts, videos, gospel songs, and children’s materials with the hope of leading people to turn from their sins, trust in Christ, and grow in his truth. We strive to disciple the next generation, equip leaders, and strengthen the Church so that his name is exalted, and his gospel is preached – for the glory of God.

አጋሮቻችን | Our Partners