ከርሱ ወገን በሆነው ተከዳ
የክሕደት ረቡዕ ጠዋት ረቡዕ በጸጥታ የተዋጠ ሆኖ ዐለፈ። በታላቅም ዝምታ የተሞላ ነበር። ያለፉት ሦስት ቀናት በድራማ ተጥለቅልቀው ነበር። ይኸውም የእሑዱ የድል አድራጊነት ጕዞ፣ የሰኞው የቤተ መቅደሱ መንጻት፣ እና የማክሰኞው የቤተ…
የክሕደት ረቡዕ ጠዋት ረቡዕ በጸጥታ የተዋጠ ሆኖ ዐለፈ። በታላቅም ዝምታ የተሞላ ነበር። ያለፉት ሦስት ቀናት በድራማ ተጥለቅልቀው ነበር። ይኸውም የእሑዱ የድል አድራጊነት ጕዞ፣ የሰኞው የቤተ መቅደሱ መንጻት፣ እና የማክሰኞው የቤተ…
ነገረ መለኮትን ለወጣቶች የማስተማሪያ ሦስት መንገዶች በወጣቶች ወይም በኮሌጅ አገልግሎት እያገለገላችሁ ከሆነ፣ “ራት እና አስተምህሮ” ወይም “ነገረ መለኮት ዛሬ ምሽት” የተሠኙ ምሽቶችን ማስተዋወቅ፣ ብዙ ሰዎችን ለመሳብ የሚያስችል አስተማማኝ መንገድ እንዳልሆነ…
የሕማማት ማክሰኞ ጠዋት አሁን ማክሰኞ ጠዋት፣ መጋቢት 31 (March 31) 33 ዓ.ም. ነው። ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ በትላንትናው ዕለት የረገማትንና አሁን የደረቀችውን የበለስ ዛፍ ጠቈሙት። ኢየሱስ ከርሷ ላይ ለደቀ መዛሙርቱ ቀላል…
እነዚህ ፍትወትን ለመዋጋት የሚረዱ ስድስት የተፈተኑና የተረጋገጡ ስልቶች ናቸው። በአእምሮዬ ውስጥ ወንዶችንም ሴቶችንም ታሳቢ አድርጌያለሁ። ለወንዶች ጕዳዩ ግልጽ ነው። ወሲባዊ ምስሎች ላይ እንድናተኲር ከሚያደርገው የእይታ ፈተና ወረራ ጋራ የሚደረገው የውጊያ…
የዚህ ወር አራተኛው ቅዳሜ፣ ለኮሌጅ የኳስ ጨዋታ ደጋፊዎች ታሪካዊ ነበር። በአላባማና በቴኔሲ (በደቡብ ከሚገኙ በጣም ባለ ታሪክ የሆኑ ሁለቱ የእግር ኳስ ቡድኖች) መካከል የሚደረግ ግጥሚያ ነበር። የአላባማ ደጋፊዎች የአሠልጣኝ ፖል…
ቤተ ክርስቲያን የሚለው ቃል በመሠረታዊነት የክርስቲያኖች ቃል በመሆኑ፣ ተለይቶ ለክርስትና ብቻ ሊውል ይገባል። ምንም እንኳ ሌሎች ሃይማኖቶች ምኩራብ እና መስጊድ የሚሉ ቃላት ቢኖሯቸውም፣ የአምልኮ ስፍራቸውን፣ “ቤተ ክርስቲያን” ብለው የሚጠሩት ክርስቲያኖች…
ብዙ የወንጌላዊያን አማኞች፣ የእምነት አንቀጾችንና መግለጫዎችን (creeds and confessions) በደመ ነፍስ ይጠራጠራሉ፡፡ እነዚህ የእምነት አንቀጾችና መግለጫዎች፣ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት የክርስትናን እምነት በዐጭርና በሚገባ መልኩ ለመግለጽ፣ ለዘመናት የተጠቀሙባቸው በአግባብ የተቀመሩ ቃላት…
“የቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ” የሚለው ሐረግ በራሱ፣ የአብዛኛውን ክርስቲያን አእምሮን ታላቅ ድንጋጤ ውስጥ በሚከትቱ ምስሎች የሚሞላ ይመስላል። በአሁኑ ጊዜ ስለ ቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ ያለን ምስል፣ ምን ማድረግ እንደምንችልና ምን ማድረግ እንደማንችል…