የቤተ ክርስቲያን አባል መሆን ያስፈለገባቸው 12 ምክንያቶች

መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው። አጥቢያ ቤተ ክርስቲያንን ያቋቋመው ኢየሱስ ሲሆን፣ ሁሉም ሐዋሪያት አገልግሎታቸዉን ያካሄዱት በእነዚህ አብያተ ክርስቲያናት በኩል ነው። በአዲስ ኪዳን የአንድ ክርስቲያን ሕይወት፣ የቤተ ክርስቲያን ሕይወት ማለት ነው። በዚህ ዘመን…

0 Comments
አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ምንድን ነው?

አጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ማለት ክርስቲያኖች በክርስቶስ ስም በመደበኛነት ተሰባስበው፣ በወንጌል ስብከት እና በወንጌል በተደነገጉ ሥርዐቶች በኢየሱስ ክርስቶስ እና በመንግሥቱ ያላቸውን ሕብረት በይፋ የሚያጸኑበት እና እርስ በእርስ የሚተያዩበት ስብስብ ነው። ይህ…

0 Comments