ወደ ሲኦል ወረደን?
የሕማማቱ ቅዳሜ ማታ "ዮሴፍም በፍታ ገዛ፤ ሥጋውንም አውርዶ በበፍታው ከከፈነው በኋላ፣ ከዐለት በተወቀረ መቃብር አኖረው፤ የመቃብሩንም ደጃፍ በድንጋይ ገጠመው።" (ማርቆስ 15፥46) ሁላችንም ኢየሱስ እንደ ሞተ እናውቃለን። "ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ፣…
የሕማማቱ ቅዳሜ ማታ "ዮሴፍም በፍታ ገዛ፤ ሥጋውንም አውርዶ በበፍታው ከከፈነው በኋላ፣ ከዐለት በተወቀረ መቃብር አኖረው፤ የመቃብሩንም ደጃፍ በድንጋይ ገጠመው።" (ማርቆስ 15፥46) ሁላችንም ኢየሱስ እንደ ሞተ እናውቃለን። "ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ፣…
የስቅለት ዐርብ ጠዋት ዕለተ ዐርብ ሚያዝያ 3፣ 33 ዓ.ም. ነው። አብዛኛው የሰው ልጅ ስለዚህ ጕዳይ ምንም ፍንጭ የለውም። ይሁን እንጂ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ እጅግ ጨለማን የተሞላ ቀን ነው። በሮም፣…
ጸሎተ ሐሙስ ጠዋት ኢየሱስ ከመሰቀሉ በፊት ያለው ሐሙስ ምሽት ነው። ይህ ምሽት በትምህርት የተሞላ (ዮሐንስ 13-17)፣ ታላቅ የሆነው እርሱ የታናናሾቹን እግር በማጠብ አስደንጋጭ ነገር የፈጸመበት (ዮሐንስ 13፥3-20)፣ የጌታን ራት ሥርዐት…
የክሕደት ረቡዕ ማታ ከዚህ በኋላ ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ ሊሰጠው ወደ ካህናት አለቆች ሄደ። (ማርቆስ 14፥10) የካህናት አለቆች እርሱን መግደል ፈልገው ነበር። ነገር ግን በአደባባይ ሊገድሉት አልቻሉም።…
የክሕደት ረቡዕ ጠዋት ረቡዕ በጸጥታ የተዋጠ ሆኖ ዐለፈ። በታላቅም ዝምታ የተሞላ ነበር። ያለፉት ሦስት ቀናት በድራማ ተጥለቅልቀው ነበር። ይኸውም የእሑዱ የድል አድራጊነት ጕዞ፣ የሰኞው የቤተ መቅደሱ መንጻት፣ እና የማክሰኞው የቤተ…
ነገረ መለኮትን ለወጣቶች የማስተማሪያ ሦስት መንገዶች በወጣቶች ወይም በኮሌጅ አገልግሎት እያገለገላችሁ ከሆነ፣ “ራት እና አስተምህሮ” ወይም “ነገረ መለኮት ዛሬ ምሽት” የተሠኙ ምሽቶችን ማስተዋወቅ፣ ብዙ ሰዎችን ለመሳብ የሚያስችል አስተማማኝ መንገድ እንዳልሆነ…
የሕማማት ማክሰኞ ምሽት “የሰው ልጅ ለካህናት አለቆችና ለጸሐፍት ዐልፎ ይሰጣል፤ እነርሱም የሞት ፍርድ ይፈርዱበታል፤ አሳልፈው ለአሕዛብ ይሰጡታል” (ማርቆስ 10፥33) ወደ ቀራንዮ የሚወስደው መንገድ ለእነዚያ የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት የመተማመን ሳይሆን ግራ…
የሕማማት ማክሰኞ ጠዋት አሁን ማክሰኞ ጠዋት፣ መጋቢት 31 (March 31) 33 ዓ.ም. ነው። ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ በትላንትናው ዕለት የረገማትንና አሁን የደረቀችውን የበለስ ዛፍ ጠቈሙት። ኢየሱስ ከርሷ ላይ ለደቀ መዛሙርቱ ቀላል…