ጥሶ ለመውጣት መጸለይ
ጥሶ መውጣት ወታደራዊ ጽንሰ-ሐሳብ ነው። አንድ ሠራዊት የጠላቱን ኃይል እስከሚያሸነፍ ድረስ ማዳከም ከቻለ፣ ጥሶ መውጣት ይችላል። በዚህም የጠላቱን ግዛት መውረር ይችላል። ነገር ግን በጦርነት መሃል ጥሶ መውጣት የሚቻለው ስልታዊ ቦታ…
ጥሶ መውጣት ወታደራዊ ጽንሰ-ሐሳብ ነው። አንድ ሠራዊት የጠላቱን ኃይል እስከሚያሸነፍ ድረስ ማዳከም ከቻለ፣ ጥሶ መውጣት ይችላል። በዚህም የጠላቱን ግዛት መውረር ይችላል። ነገር ግን በጦርነት መሃል ጥሶ መውጣት የሚቻለው ስልታዊ ቦታ…
አውግስጢኖስ (354-430) አውግስጢኖስ በምዕራቡ ዓለም ላይ ያሳደረው ተጽዕኖ እጅግ ከፍተኛ ነው። ቤንጃሚን ዋርፊልድ እንደሚናገረው፣ አውግስጢኖስ በጽሑፉ ውስጥ ወደ ቤተ ክርስቲያንም ሆነ ወደ ዓለም እንደ አብዮተኛ ኅይል ነበር የገባው። በቤተ ክርስቲያን…
የመሞቻው ጊዜ እየተቃረበ ሲመጣ፣ ይጠብቃቸው ከነበረው ቀውስ የተነሣ ኢየሱስ ትኩረቱን በይበልጥ የደቀ መዛሙርቱን ደስታ ማረጋጋት ላይ አድርጎት ነበር። በዮሐንስ 16፥4-24 ላይ የደስታቸው ጠንቆች የሆኑን ሁለት ነገሮች በማንሳት ይናገራል። አንደኛው፣ ትቶአቸው…
አብዛኛውን ጊዜ ጾምን በአሉታዊ መልኩ የማሰብ ዝንባሌ አለን። ይህም ከምን የመነጨ እንደሆነ ለመረዳት አያዳግትም። ጾም መታቀብ ነው። ያለ ምግብ እና ያለ መጠጥ አልያም ሌሎች እግዚአብሔር ከሰጠን መልካም ነገሮች ተቆጥቦ መቆየት…
ስለአማሟታችሁ ዕቅድ ከሌላችሁ፣ በመጨረሻዎቹ ሰዓታት የሆነ ሰው ምናልባት ቴሌቪዥን ሊከፍትባችሁ ይችላል። የእግዚአብሔር ቃል አገልጋይ እንደመሆኔ፣ ሰዎች በደኅና እንዲሞቱ መርዳት የጥሪዬ አካል ነው ብዬ ሁልጊዜ አስባለሁ። ያም ክርስቶስ በሥጋው ሞት አማካይነት…
ደስታ ለክርስቲያናዊ ሕይወት መሠረታዊ ነው። የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሐሴትን እንዲያደርጉ እንደታዘዙ እንዲሁም መለያቸው ደስታ እንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ይናገራል። ደስታችንን በተመለከተ ሰማዩ አባታችን ግድየለሽ አይደለም። ለክርስትና ሕይወታችን ደስታ ልክ እንደ አዋዜ…
አሁን ላይ በዩንቨርስቲ አገልግሎት ውስጥ እንዲህ ያለ ነገር ሲገጥም የሚያስደንቅ አይደለም። በክርስቲያን ዩንቨርስቲዎች ውስጥ ለመጋቢዎች ከሚቀርቡ ጥያቄዎች ውስጥ ዋነኛው የመዳናቸውን እርግጠኝነት ማጣት ነው። መጀመሪያ ላይ ጥቂት ግራ መጋባት ይኖርና ከዚያም ተጨማሪ ውይይት ሲደረግ ችግሩን እያመጣ ያለው ፖርኖግራፊ እና ግለ ወሲብ እንደሆነ ፍንትው ብሎ ይታያል።
በአስከፊ ስደት ውስጥ ሳለን በእግዚአብሔር ሉዓላዊ ጥበብ እና መልካምነት ብናምን ስሜታችን ምን የሚሆን ይመስላችኋል? ይህን ጥያቄ ያነሣሁት ለሁለት ምክንያቶች ነው። የመጀመሪያው ምክንያት በመጽሐፍ ቅዱስ ስለስሜታችን የተገለጠው የእግዚአብሔር ዓላማ ሲሆን ሁለተኛው…