ነገረ መለኮትን ለወጣቶች እንዴት እናስተምራቸው?

ነገረ መለኮትን ለወጣቶች የማስተማሪያ ሦስት መንገዶች በወጣቶች ወይም በኮሌጅ አገልግሎት እያገለገላችሁ ከሆነ፣ “ራት እና አስተምህሮ” ወይም “ነገረ መለኮት ዛሬ ምሽት” የተሠኙ ምሽቶችን ማስተዋወቅ፣ ብዙ ሰዎችን ለመሳብ የሚያስችል አስተማማኝ መንገድ እንዳልሆነ…

Continue Readingነገረ መለኮትን ለወጣቶች እንዴት እናስተምራቸው?
ያስፈልገን የነበረው፣ ነገር ግን ፈጽሞ ያልፈለግነው ንጉሥ

የሕማማት ማክሰኞ ምሽት “የሰው ልጅ ለካህናት አለቆችና ለጸሐፍት ዐልፎ ይሰጣል፤ እነርሱም የሞት ፍርድ ይፈርዱበታል፤ አሳልፈው ለአሕዛብ ይሰጡታል” (ማርቆስ 10፥33) ወደ ቀራንዮ የሚወስደው መንገድ ለእነዚያ የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት የመተማመን ሳይሆን ግራ…

Continue Readingያስፈልገን የነበረው፣ ነገር ግን ፈጽሞ ያልፈለግነው ንጉሥ
“አሸንፈናል”፦ ፍትወትን ለመዋጋት የሚረዱ ስልቶች

እነዚህ ፍትወትን ለመዋጋት የሚረዱ ስድስት የተፈተኑና የተረጋገጡ ስልቶች ናቸው። በአእምሮዬ ውስጥ ወንዶችንም ሴቶችንም ታሳቢ አድርጌያለሁ። ለወንዶች ጕዳዩ ግልጽ ነው። ወሲባዊ ምስሎች ላይ እንድናተኲር ከሚያደርገው የእይታ ፈተና ወረራ ጋራ የሚደረገው የውጊያ…

Continue Reading“አሸንፈናል”፦ ፍትወትን ለመዋጋት የሚረዱ ስልቶች
የሁለቱ መንግሥታት ወግ

በዩናይትድ ስቴትስ ከተካሄደው የምርጫ ወቅት በተሻለ፣ ስለ “ሁለቱ መንግሥታት” አስተምህሮ የሚያስታውሰን ጊዜ የለም፤ ይህም የአሜሪካ ፕሮቴስታንቶች ከእምነታቸውና ከልምምዳቸው ይልቅ፣ በፖለቲካ ታማኝነታቸው ምክንያት የተከፋፈሉ የሚመስሉበት ወቅት ነው። በ410 ዓ.ም. ሮም በአረማውያን…

Continue Readingየሁለቱ መንግሥታት ወግ
ቅድስናን መከታተል፤ ከጄሪ ብሪጅስ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ

ቴብል ቶክ፦ ወደ ክርስትናእምነትእንዴት ልትመጣቻልክ? ጌታ ከ ዘ ናቪጌተርስ ጋራ እንድታገለግል የጠራህስ እንዴት ነው? ጄሪ ብሪጅስ፦ ያደግሁት በየእሑዱ ላላመኑት ሰዎች ጌታን የመቀበል የመድረክ ጥሪ በሚደረግበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነው። በ9፣…

Continue Readingቅድስናን መከታተል፤ ከጄሪ ብሪጅስ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ
የእግዚአብሔር ቅጣት በረከት

ወላጆች ከልጆቻቸው በላይ በቀላሉ የቅጣት ጥቅም ይታያቸዋል። ልጅ እያለሁ፣ ወላጆቼ የሚቀጡኝ ስለሚወዱኝ ነው የሚለውን ሐሳብ አልስማማበትም ነበር። በፍጹም በዚያ መልኩ አላየሁትም ነበር። የራሴ ተከላካይ ጠበቃ ሆኜ፣ የቅጣቴን ክብደት፣ የተደረገብኝን የጥድፊያ…

Continue Readingየእግዚአብሔር ቅጣት በረከት
ልጆችን መቅጣት

በትዳር ሕይወታችን መጀመሪያ አካባቢ፣ ባለ ቤቴ ዶና፣ ለሁለት ዓመታት በአንድ ትልቅ የሕፃናት ሆስፒታል ውስጥ የልጆች ነርስ ሆና በመሥራት አሳልፋለች። የምትሠራበት ክፍል አንገብጋቢ የህክምና ርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ታማሚዎች በተደጋጋሚ የሚያስተናግድ ሲሆን፣ አንዳንዴም…

Continue Readingልጆችን መቅጣት
የቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ

“የቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ” የሚለው ሐረግ በራሱ፣ የአብዛኛውን ክርስቲያን አእምሮን ታላቅ ድንጋጤ ውስጥ በሚከትቱ ምስሎች የሚሞላ ይመስላል። በአሁኑ ጊዜ ስለ ቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ ያለን ምስል፣ ምን ማድረግ እንደምንችልና ምን ማድረግ እንደማንችል…

Continue Readingየቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ