ልጆችን እየገደሉ እንደሆነ ሁላችንም እናውቃለን

በአንድ ወቅት ውርጃን የሚደግፍን አንድ ሰው፣ ፅንሶች  እንዴት የሰው ልጆች እንደሆኑ ዐሥር ምክንያቶች ልሰጠው ተዘጋጅቼ ምሳ ልጋብዘው ወጣን። አስቆመኝና፣ “ልጆች እየገደልን እንደሆነ አውቃለሁ” አለኝ። እጅግ በጣም ደነገጥሁ። ቀጠለና፣ “ለሴቶች ጉዳዩ የፍትሕ ነው። ከሁለቱ ክፉ ነገሮች የከፋው የሚሆነው ሴቶችን የሥነ ተዋልዶ ነፃነት መንፈግ ነው” አለ።

Continue Readingልጆችን እየገደሉ እንደሆነ ሁላችንም እናውቃለን
የመንፈሳዊ ኮንፍረንሶች ችግር

ለምንኖርበት ማኅበረ ሰብ ወንጌልን መስበክ እጅግ አስፈላጊ እንደ ሆነ ክርስቲያኖችን ለማሳመን ብዙም ጥረት አያስፈልግም። እንዲያውም አንድ የመንፈሳዊ ኮንፍረንስ ሥራ ላይ ተሳታፊ ሰዎችን ማግኘት ከባድ ነገር አይደለም። ነገር ግን፣ ብዙ ጊዜ…

Continue Readingየመንፈሳዊ ኮንፍረንሶች ችግር
በእምነት ያልተደረገ ሁሉ ኀጢአት ነውን?

በዮሐንስ አፈወርቅ (347-407 ዓ.ም.) ዘመን የነበሩ ሰዎች፣ በሮሜ 14፥23 “በእምነት ያልተደረገ ሁሉ ኀጢአት ነውና” የሚለውን የጳውሎስን ቃላት ትርጉም ለመገደብ ሞክረዋል። ዮሐንስ አፈወርቅ ራሱም እንዲህ በማለት ተናግሯል፦ “በዚህ ክፍል ጳውሎስ ለመናገር…

Continue Readingበእምነት ያልተደረገ ሁሉ ኀጢአት ነውን?
ወደ ድንቅ የእግዚአብሔር ምስጢር ተራሮች ገስግሱ

የእግዚአብሔርን የአሠራር መንገዶች ለማወቅ ያለንን ቸልተኝነትን በመቃረን፣ እርሱን ለማድነቅና ለማምለክ የእግዚአብሔርን መንገድ እንደ መሠረት በመጠቀም የሚናገሩ የተለያዩ ጽሑፎችን አንብቤአለሁ። እንዲሁም የተለያዩ ሰባኪዎች በየምስባካቸው በዚህ መንገድ ሲሰብኩ ሰምቻለሁ። ይህንንም ለማድረግ የሚጠቀሙት ቃል “ምስጢር ” የሚለውን አዎንታዊ ቃል ሲሆን በዚህም የእግዚአብሔርን ክቡርነትና ልዕልና ምን ያህል እንደማናውቅ ተረድተን መደነቅ እንዳለብን ይነግሩናል።

Continue Readingወደ ድንቅ የእግዚአብሔር ምስጢር ተራሮች ገስግሱ
በአሰቃቂ መከራ ውስጥ እንዴት እንረፍ?

በአሰቃቂ መከራ ውስጥ እያለን በእግዚአብሔር መልካምነት እና ሉዓላዊ ጥበብ ብናምን፣ ስሜታችን ምን የሚሆን ይመስላችኋል? ይህን ጥያቄ ያነሣሁት ለሁለት ምክንያቶች ነው። የመጀመሪያው፣ እግዚአብሔር ለስሜታችን ያለው ፈቃድ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተገለጠ መሆኑ…

Continue Readingበአሰቃቂ መከራ ውስጥ እንዴት እንረፍ?
ደስታ አማራጭ አይደለም

እግዚአብሔር ስለ ደስታችሁ ግድ ይለዋል ደስታ ለክርስትና ሕይወት መሠረታዊ የሆነ ነገር ነው። የእግዚአብሔር ሕዝቦች ሐሤትን እንዲያደርጉ እንደታዘዙ፣ ያም ደግሞ መገለጫቸው ሊሆን እንደሚገባ ቅዱሳት መጻሕፍት በግልጽ ይናገራሉ። ደስታችንን በተመለከተ የሰማዩ አባታችን…

Continue Readingደስታ አማራጭ አይደለም
“እውነተኛ የቤተ ክርስትያን አባልነት” ምንድን ነው?

መልስ “እውነተኛ የቤተ ክርስትያን አባልነት” እነዚህን አራት ነገሮች ማለት ነው፦ የቤተ ክርስቲያን አባላት ክርስቲያኖች መሆን አለባቸው። በሐዋርያት ሥራ መጽሐፍ ላይ፣ ወደ ቤተ ክርስትያን ይጨመሩ የነበሩት በወንጌሉ ያመኑት ነበሩ (2፥41፣ 47)። ጳውሎስ…

Continue Reading“እውነተኛ የቤተ ክርስትያን አባልነት” ምንድን ነው?
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ወንድነት እና ሴትነት

ዘፍጥረት 1፥26-31 እግዚአብሔር ፣ “ሰውን በመልካችን፣ በአምሳላችን እንሥራ፤ በባሕር ዓሦች፣ በሰማይ ወፎች፣ በከብቶች፣ በምድር ሁሉ ላይ፣ እንዲሁም በምድር በሚሳቡ ፍጡራን ሁሉ ላይ ሥልጣን ይኑራቸው” አለ። ስለዚህ እግዚአብሔር ሰውን በራሱ መልክ…

Continue Readingመጽሐፍ ቅዱሳዊ ወንድነት እና ሴትነት