የእኛ ስኬት የእግዚአብሔር ደስታ ነው | ጥቅምት 2

“‘መልካምን ነገር ለእነርሱ ከማድረግ እንዳልቈጠብና ከእኔም ፈቀቅ እንዳይሉ መፈራቴን በውስጣቸው ላኖር ከእነርሱ ጋር የዘላለም ቃል ኪዳን እገባለሁ። ለእነርሱ መልካም በማድረግ ደስ ይለኛል፤ በፍጹም ልቤና በፍጹም ነፍሴ በእውነት በዚህች ምድር እተክላቸዋለሁ።’”…

Continue Readingየእኛ ስኬት የእግዚአብሔር ደስታ ነው | ጥቅምት 2
Read more about the article እኛ እንጠብቃለን፤ እርሱ ይሠራል | ጥቅምት 1
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እኛ እንጠብቃለን፤ እርሱ ይሠራል | ጥቅምት 1

ከጥንት ጀምሮ፣ በተስፋ ለሚጠባበቁት የሚደርስላቸው፣ እንደ አንተ ያለውን አምላክ ያየ ዐይን፣ ያደመጠ ጆሮ ፈጽሞ አልነበረም። (ኢሳይያስ 64፥4) እግዚአብሔር ለእኔ ብሎ በሚሠራው ሥራ በኩል አምላክነቱን ለማሳየት መውደዱን የመሰለ ልቤን የሚማርክ እውነት…

Continue Readingእኛ እንጠብቃለን፤ እርሱ ይሠራል | ጥቅምት 1