መንገዱን አቅኑ | ታሕሳስ 5

በዚህ ዓመት ሳትዘጋጁ የገና በዓል እንዳይደርስባችሁ። ይህንን ስል፣ መንፈሳዊ በሆነ መዘጋጀት ሳትዘጋጁ እንዳይደርስባችሁ ማለቴ ነው። የኢየሱስ የልደት በዓልን በመንፈሳዊ ዝግጅት ተዘጋጅታችሁ ካከበራችሁት፣ ደስታችሁም ሆነ ውጤቱ ዕጥፍ ድርብ ይሆናል!

Continue Readingመንገዱን አቅኑ | ታሕሳስ 5