ለራስህ ስበክ | የካቲት 1

“ነፍሴ ሆይ፤ ለምን ትተክዢያለሽ? ለምንስ በውስጤ ትታወኪያለሽ? ተስፋሽን በአምላክ ላይ አድርጊ፣ አዳኜና አምላኬን፣ ገና አመሰግነዋለሁ።” (መዝሙር 42፥11) በመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚያጋጥመንን ተስፋ መቁረጥ መዋጋት መማር አለብን። ውጊያው ወደፊት በሚገለጠው ጸጋ ላይ…

Continue Readingለራስህ ስበክ | የካቲት 1
Read more about the article የሚያሸንፍ ጸጋ | ጥር 30
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የሚያሸንፍ ጸጋ | ጥር 30

መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እመልሳለሁ። (ኢሳይያስ 57፥18) የምታምኑትን አስተምሮአችሁን ከመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ተማሩ። መንፈሳችሁን የሚመግበውና የሚሻለው መንገድ እርሱ ነው። ለምሳሌ፣ እንቢ ስለማይባለው የጸጋ አስተምህሮ…

Continue Readingየሚያሸንፍ ጸጋ | ጥር 30
Read more about the article ለመመለስ የተጠሩ | ጥር 29
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ለመመለስ የተጠሩ | ጥር 29

እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ መልሰን፤ እኛም እንመለሳለን። (ሰቆቃወ 5፥21) እግዚአብሔር ራሱ፣ ሕዝቡን ከኃጢአትና ካለማመን ካልመለሰ፣ የመመለስ ምንም ተስፋ የላቸውም። የሰቆቃወ ኤርምያስ መጽሐፍ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እጅግ ጨለማ የሆነው መጽሐፍ ነው። ራሱ…

Continue Readingለመመለስ የተጠሩ | ጥር 29
Read more about the article እንዴት ንስሓ እንግባ | ጥር 28
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እንዴት ንስሓ እንግባ | ጥር 28

ኀጢአታችንን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን፣ ከዐመፃ ሁሉ ሊያነጻን እርሱ ታማኝና ጻድቅ ነው። (1ኛ ዮሐንስ 1፥9) ግልጽ ያልሆነ፣ እንዲያው በደፈናው ግን የማትረቡ ሰው መሆናችሁን በማሰብ የሚመጣ መጥፎ ስሜት እና በርግጥ በኀጢአታችሁ…

Continue Readingእንዴት ንስሓ እንግባ | ጥር 28
Read more about the article የሚያስፈልጋችሁን ያውቃል | ጥር 27
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የሚያስፈልጋችሁን ያውቃል | ጥር 27

ስለዚህ፣ ‘ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ ብላችሁ አትጨነቁ፤ አሕዛብ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ለማግኘት ይጨነቃሉና፤ የሰማዩ አባታችሁም እነዚህ ሁሉ ለእናንተ እንደሚያስፈልጓችሁ ያውቃል። (ማቴዎስ 6፥31-32) ኢየሱስ ተከታዮቹ ከጭንቀት ነጻ እንዲሆኑ ይፈልጋል። በማቴዎስ…

Continue Readingየሚያስፈልጋችሁን ያውቃል | ጥር 27
Read more about the article የዘገዩ ነፃ መውጣቶች | ጥር 25
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የዘገዩ ነፃ መውጣቶች | ጥር 25

ድንገትም የወህኒ ቤቱን መሠረት የሚያናውጥ ታላቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ሆነ፤ ወዲያውም የወህኒ ቤቱ በሮች ተከፈቱ፤ የሁሉም እሥራት ተፈታ። (ሐዋርያት ሥራ 16፥26) በዚህ ዘመን እግዚአብሔር ሕዝቡን ከትንሽ ጉዳት ያድናል። ከሁሉም ጉዳት አይደለም።…

Continue Readingየዘገዩ ነፃ መውጣቶች | ጥር 25
Read more about the article ሌሎችን በማገልገል መገልገል | ጥር 24
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ሌሎችን በማገልገል መገልገል | ጥር 24

ኢየሱስም ሐሳባቸውን ዐውቆ፣ እንዲህ አላቸው፤ “እንጀራ ስለሌለን ነው በማለት ምን ያነጋግራችኋል? አሁንም አታስተውሉምን? ልብስ አትሉምን? ወይስ ልባችሁ ደንድኖአል?” (ማርቆስ 8፥17) ኢየሱስ አምስት ሺህ እና አራት ሺህ ሰዎችን በጥቂት እንጀራ እና ዓሣ…

Continue Readingሌሎችን በማገልገል መገልገል | ጥር 24
Read more about the article በቀጥታ ለእግዚአብሔር አድርጉ | ጥር 23
365 ቀናት | ጥሞናዎች
በቀጥታ ለእግዚአብሔር አድርጉ | ጥር 23

“በዚያ ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ ይህም በእናንተ ፈንታ አብን እለምናለሁ ማለቴ አይደለም፤ ስለ ወደዳችሁኝና ከእግዚአብሔርም እንደ መጣሁ ስላመናችሁ አብ ራሱ ይወዳችኋል።” (ዮሐንስ 16፥26-27) የእግዚአብሔርን ልጅ ከሆነው በላይ አስታራቂ አታድርጉት። ኢየሱስ “በእናንተ…

Continue Readingበቀጥታ ለእግዚአብሔር አድርጉ | ጥር 23