ረዳት ለሌለው መሸሸጊያ ዋሻ | ሰኔ 29

መጠጊያ ላደረጉህም ያዘጋጀሃት፣ በጎነትህ ምንኛ በዛች!። (መዝሙር 31፥19) በሚያስፈልገን ጊዜ ሁሉ የሚሰጠንን ጸጋ መለማመድ የሚወሰነው እግዚአብሔርን መሸሸጊያ ማድረጋችን እና አለማድረጋችን ላይ ነው። በእርግጥ በእርሱ ከለላ ስር እንታመናለን? ወይስ የእርሱን እንክብካቤ…

Continue Readingረዳት ለሌለው መሸሸጊያ ዋሻ | ሰኔ 29
Read more about the article ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርበን ፍርሃት | ሰኔ 28
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርበን ፍርሃት | ሰኔ 28

“አትፍሩ፤ ኀጢአት እንዳትሠሩ የእግዚአብሔር ፍርሃት ከእናንተ ጋር ይሆን ዘንድ፣ እግዚአብሔር ሊፈትናችሁ መጥቶአል።” (ዘፀአት 20፥20) ባርያ የሚያደርገንና ከእግዚአብሔር የሚያርቀን የፍርሃት ዓይነት እንዳለ ሁሉ፣ ደግሞም ጣፋጭ የሆነና ወደ እግዚአብሔር የሚያቀርበን የፍርሃት ዓይነት…

Continue Readingወደ እግዚአብሔር የሚያቀርበን ፍርሃት | ሰኔ 28
Read more about the article ስግብግብነት የተሰኘው የሞት ወጥመድ | ሰኔ 27
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ስግብግብነት የተሰኘው የሞት ወጥመድ | ሰኔ 27

ባለጠጋ ለመሆን የሚፈልጉ ግን ወደ ፈተናና ወደ ወጥመድ፣ እንዲሁም ሰዎችን ወደ መፍረስና ወደ ጥፋት ወደሚያዘቅጠው ወደ ብዙ ከንቱና ክፉ ምኞት ይወድቃሉ። (1ኛ ጢሞቴዎስ 6፥9) ስግብግብነት ነፍስን ለዘላለም የገሃነም ጥፋት ሊዳርጋት…

Continue Readingስግብግብነት የተሰኘው የሞት ወጥመድ | ሰኔ 27
Read more about the article በየትኛውም ሁኔታ ባለኝ ነገር መርካት እችላለሁ | ሰኔ 26
365 ቀናት | ጥሞናዎች
በየትኛውም ሁኔታ ባለኝ ነገር መርካት እችላለሁ | ሰኔ 26

ይህን የምለው ስለ ቸገረኝ አይደለም፤ ምክንያቱም በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ያለኝ ይበቃኛል ማለትን፣ ማጣትን ዐውቀዋለሁ፤ ማግኘትንም ዐውቀዋለሁ። ብጠግብም ሆነ ብራብ፣ ባገኝም ሆነ ባጣ፣ በማንኛውም ሆነ በየትኛውም ሁኔታ ያለኝ ይበቃኛል የማለትን ምስጢር…

Continue Readingበየትኛውም ሁኔታ ባለኝ ነገር መርካት እችላለሁ | ሰኔ 26
Read more about the article እምነት የሚታመነውን አካል ያከብራል | ሰኔ 25
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እምነት የሚታመነውን አካል ያከብራል | ሰኔ 25

ይልቁንም በእምነቱ በመጽናት ለእግዚአብሔር ክብርን ሰጠ እንጂ፣ የእግዚአብሔርን ተስፋ አልተጠራጠረም። (ሮሜ 4፥20) አቤት፤ ቅድስናን እና ፍቅርን ለመያዝ በምናደርገው ሩጫ እግዚአብሔር ከብሮ ምነኛ ደስ ባለን? ነገር ግን ሩጫችን በተስፋ ቃሎቹ ላይ…

Continue Readingእምነት የሚታመነውን አካል ያከብራል | ሰኔ 25
Read more about the article ለቅድስና እንዴት እንታገል? | ሰኔ 24
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ለቅድስና እንዴት እንታገል? | ሰኔ 24

ከሰው ሁሉ ጋር በሰላም ለመኖር የሚቻላችሁን ሁሉ አድርጉ፤ ለመቀደስም ፈልጉ፤ ያለ ቅድስና ማንም ጌታን ማየት አይችልም። (ዕብራውያን 12፥14) ተግባራዊ በሆነ የቅድስና ኑሮ የማይኖር ሰው ጌታን ከማየት ይከለከላል። የብዙዎች አኗኗር ግን…

Continue Readingለቅድስና እንዴት እንታገል? | ሰኔ 24
Read more about the article ኃጢአትን የሚያሸንፈው እርካታ | ሰኔ 23
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ኃጢአትን የሚያሸንፈው እርካታ | ሰኔ 23

ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፤ “የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም፤ በእኔም የሚያምን ፈጽሞ አይጠማም። (ዮሐንስ 6፥35) እምነት ማለት እግዚአብሔር በክርስቶስ ለእኛ በሆነው ነገር ሁሉ መርካት ማለት እንደሆነ ከዚህ…

Continue Readingኃጢአትን የሚያሸንፈው እርካታ | ሰኔ 23
Read more about the article ጸጋ ይቅርታም ነው፣ ኃይልም ነው! | ሰኔ 22
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ጸጋ ይቅርታም ነው፣ ኃይልም ነው! | ሰኔ 22

ነገር ግን በእግዚአብሔር ጸጋ አሁን የሆንሁትን ሆኛለሁ፤ ለእኔም የተሰጠኝ ጸጋ ከንቱ አልሆነም፤ እንዲያውም ከሁሉም በላይ በትጋት ሠርቻለሁ፤ ዳሩ ግን እኔ ሳልሆን ከእኔ ጋር ያለው የእግዚአብሔር ጸጋ ነው። (1ኛ ቆሮንቶስ 15፥10)…

Continue Readingጸጋ ይቅርታም ነው፣ ኃይልም ነው! | ሰኔ 22