ልጆችን እየገደሉ እንደሆነ ሁላችንም እናውቃለን

በአንድ ወቅት ውርጃን የሚደግፍን አንድ ሰው፣ ፅንሶች  እንዴት የሰው ልጆች እንደሆኑ ዐሥር ምክንያቶች ልሰጠው ተዘጋጅቼ ምሳ ልጋብዘው ወጣን። አስቆመኝና፣ “ልጆች እየገደልን እንደሆነ አውቃለሁ” አለኝ። እጅግ በጣም ደነገጥሁ። ቀጠለና፣ “ለሴቶች ጉዳዩ የፍትሕ ነው። ከሁለቱ ክፉ ነገሮች የከፋው የሚሆነው ሴቶችን የሥነ ተዋልዶ ነፃነት መንፈግ ነው” አለ።

Continue Readingልጆችን እየገደሉ እንደሆነ ሁላችንም እናውቃለን
ያልተወለዱ ሕፃናትን መግደል ስሕተት የሚሆንባቸው 10 ምክንያቶች

የዚህ ጽሑፍ ዓላማ ስላልተወለደ ፅንስ ሰብዓዊ መብት መሟገት አይደለም። ይልቁንም፣ እውነት እነዚህ ያልተወለዱ ፅንሶች ሰው ከሆኑ፣ ውርጃ ሊደርስባቸው አይገባም ብሎ መሞገት ነው። ፅንስን ማቋረጥ ላይ የሚሠሩ አንዳንድ ሐኪሞች፣ ያልተወለዱ ፅንሶች…

Continue Readingያልተወለዱ ሕፃናትን መግደል ስሕተት የሚሆንባቸው 10 ምክንያቶች