የሀብት ዋና ግብ | ጥቅምት 11

"ይሰርቅ የነበረ ከእንግዲህ አይስረቅ፤ ነገር ግን ለተቸገሩት የሚያካፍለው ነገር እንዲኖረው በገዛ እጆቹ በጎ የሆነውን እየሠራ ለማግኘት ይድከም።" (ኤፌሶን 4፥28) ከሀብት ጋር ለመኖር ሦስት መንገዶች አሉ፦ ሰርቆ ማከማችት ትችላላችሁ ሠርታችሁ ልታገኙ…

Continue Readingየሀብት ዋና ግብ | ጥቅምት 11
Read more about the article በእግዚአብሔር ቀናተኛነት ውስጥ ያለ ፍርሀት እና ተስፋ | ጥቅምት 10
365 ቀናት | ጥሞናዎች
በእግዚአብሔር ቀናተኛነት ውስጥ ያለ ፍርሀት እና ተስፋ | ጥቅምት 10

"ስሙ ቀናተኛ የሆነው እግዚአብሔር (ያህዌ) ቀናተኛ አምላክ (ኤሎሂም) ነውና ሌላ አምላክ አታምልክ።" (ዘፀአት 34፥14) እግዚአብሔር ለስሙ ክብር እጅግ ቀናተኛ ነው። ልባቸው የእርሱ መሆን ሲገባው፣ ከባሏ ሌላ እንደምታይ ሴት ወደ ሌላ…

Continue Readingበእግዚአብሔር ቀናተኛነት ውስጥ ያለ ፍርሀት እና ተስፋ | ጥቅምት 10
Read more about the article የጸሎት ዕቅድ | ጥቅምት 9
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የጸሎት ዕቅድ | ጥቅምት 9

በእኔ ብትኖሩ ቃሎቼም በእናንተ ቢኖሩ፣ የምትፈልጉትን ማንኛውንም ነገር ለምኑ፤ ይሰጣችኋልም። ብዙ ፍሬ በማፍራት ደቀ መዛሙርቴ መሆናችሁን ብትገልጡ፣ በዚህ አባቴ ይከብራል… ደስታዬ በእናንተ እንዲሆንና ደስታችሁም ሙሉ እንዲሆን ይህን ነግሬአችኋለሁ። (ዮሐንስ 15፥7-8፣…

Continue Readingየጸሎት ዕቅድ | ጥቅምት 9
Read more about the article እግዚአብሔር በትሕትና ውስጥ ይፈውሳል | ጥቅምት 8
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እግዚአብሔር በትሕትና ውስጥ ይፈውሳል | ጥቅምት 8

መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እመልሳለሁ፤ በእስራኤል አልቃሾች ከንፈር ላይ ምሥጋና እፈጥራለሁ። በቅርብና በሩቅ ላሉት ሰላም፣ ሰላም ይሁን፤ እኔ እፈውሳቸዋለሁ” ይላል እግዚአብሔር። (ኢሳይያስ 57፥18-19) የሰው…

Continue Readingእግዚአብሔር በትሕትና ውስጥ ይፈውሳል | ጥቅምት 8
Read more about the article አገልጋዩ ጌታ | ጥቅምት 7
365 ቀናት | ጥሞናዎች
አገልጋዩ ጌታ | ጥቅምት 7

…ይኸውም በሚመጣው ዘመን በክርስቶስ ኢየሱስ በቸርነቱ የገለጠልንን ወደር የሌለውን የጸጋውን ባለጠግነት ያሳይ ዘንድ ነው። (ኤፌሶን 2፥7) በመጽሐፉ ካሉ የክርስቶስ ዳግም ምፅአት ምስሎች ውስጥ የሉቃስ 12፥35-37 እጅግ አስደናቂው እንደሆነ አስባለሁ። ይህ…

Continue Readingአገልጋዩ ጌታ | ጥቅምት 7
Read more about the article እግዚአብሔርን ስታገለግሉ ተጠንቀቁ | ጥቅምት 6
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እግዚአብሔርን ስታገለግሉ ተጠንቀቁ | ጥቅምት 6

“ዓለምንና በውስጡ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነው፤ ስለዚህም እርሱ የሰው እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም። እርሱ ለሰዎች ሁሉ ሕይወትንና እስትንፋስን እንዲሁም ሌላውንም ነገር ሁሉ የሚሰጥ ስለ ሆነ፣…

Continue Readingእግዚአብሔርን ስታገለግሉ ተጠንቀቁ | ጥቅምት 6
Read more about the article ምንም ልናደርግ አንችልም | ጥቅምት 5
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ምንም ልናደርግ አንችልም | ጥቅምት 5

“እኔ የወይን ተክል ነኝ፤ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ማንም በእኔ ቢኖር እኔም በእርሱ ብኖር፣ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራል፤ ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና (ዮሐንስ 15፥5)።” እስቲ ከመናገር ውጭ ሌላ ምንም ማድረግ…

Continue Readingምንም ልናደርግ አንችልም | ጥቅምት 5
Read more about the article የምንጊዜውም ምርጥ ጥቅስ | ጥቅምት 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የምንጊዜውም ምርጥ ጥቅስ | ጥቅምት 4

በደሙም በሆነው እምነት፣ እግዚአብሔር የማስተስረያ መሥዋዕት አድርጎ አቅርቦታል፤ ይህንም ያደረገው ቀድሞ የተፈጸመውን ኀጢአት ሳይቀጣ በትዕግሥት በማለፍ ጽድቁን ለማሳየት ነው፤ በአሁኑ ዘመን ይህን ያደረገው፣ ጽድቁን ይኸውም እርሱ ራሱ ጻድቅ ሆኖ፣ በኢየሱስ…

Continue Readingየምንጊዜውም ምርጥ ጥቅስ | ጥቅምት 4