ብቸኛው ዘላቂ ደስታ | መስከረም 9

ለእናንተም እንደዚሁ አሁን የሐዘን ጊዜ ነው፤ ሆኖም እንደ ገና ስለማያችሁ ደስ ይላችኋል፤ ደስታችሁንም የሚወስድባችሁ የለም። (ዮሐንስ 16፥22) “ደስታችሁን የሚወስድባችሁ የለም” ምክንያቱም የደስታችሁ ምንጭ ከኢየሱስ ጋር መሆናችሁ ነው። ኢየሱስ ከሞት ስለተነሣ…

Continue Readingብቸኛው ዘላቂ ደስታ | መስከረም 9
Read more about the article እግዚአብሔር የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ይሞላባችኋል | መስከረም 8
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እግዚአብሔር የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ይሞላባችኋል | መስከረም 8

አምላኬም እንደ ታላቅ ባለጠግነቱ መጠን የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ በክርስቶስ ኢየሱስ ይሞላባችኋል። (ፊልጵስዩስ 4፥19) በፊልጵስዩስ 4፥6 ጳውሎስ፣ “በነገር ሁሉ በጸሎትና በምልጃ፣ ከምስጋናም ጋር ልመናችሁን በእግዚአብሔር ፊት አቅርቡ እንጂ ስለማንኛውም ነገር አትጨነቁ” ይላል።…

Continue Readingእግዚአብሔር የሚያስፈልጋችሁን ሁሉ ይሞላባችኋል | መስከረም 8
Read more about the article ላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 3)  |  መስከረም 7
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 3) | መስከረም 7

ስለዚህ፣ ‘ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ ብላችሁ አትጨነቁ፤ አሕዛብ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ለማግኘት ይጨነቃሉና፤ የሰማዩ አባታችሁም እነዚህ ሁሉ ለእናንተ እንደሚያስፈልጓችሁ ያውቃል። ከሁሉ አስቀድማችሁ ግን የእግዚአብሔርን መንግሥትና ጽድቁን እሹ፤ እነዚህ ሁሉ ይጨመሩላችኋል። ስለዚህ…

Continue Readingላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 3) | መስከረም 7
Read more about the article ላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 2)  |  መስከረም 6
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 2) | መስከረም 6

ለመሆኑ ከእናንተ መካከል ተጨንቆ በዕድሜው ላይ አንዲት ሰዓት መጨመር የሚችል አለን? “ደግሞስ ስለ ልብስ ለምን ትጨነቃላችሁ? እስቲ የሜዳ አበቦችን ተመልከቱ፤ አይለፉም፤ ወይም አይፈትሉም። ስለዚህ እላችኋለሁ፤ ያን ያህል ክብር የነበረው ንጉሥ ሰሎሞን እንኳ…

Continue Readingላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 2) | መስከረም 6
Read more about the article ላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 1)  |  መስከረም 5
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 1) | መስከረም 5

ስለዚህ እላችኋለሁ፣ ስለ ኑሮአችሁ ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን? በማለት አትጨነቁ። ሕይወት ከምግብ፣ ሰውነትስ ከልብስ አይበልጥምን? እስቲ የሰማይ ወፎችን ተመልከቱ፤ አይዘሩም፤ አያጭዱም፤ በጐተራም አያከማቹም፤ ይሁን እንጂ የሰማዩ አባታችሁ ይመግባቸዋል። እናንተ…

Continue Readingላለመጨነቅ 7 ምክንያቶች (ክፍል 1) | መስከረም 5
Read more about the article ጭንቀትን እንዴት እንዋጋ? | መስከረም 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ጭንቀትን እንዴት እንዋጋ? | መስከረም 4

እርሱ ስለ እናንተ ስለሚያስብ የሚያስጨንቃችሁን ሁሉ በእርሱ ላይ ጣሉት። (1ኛ ጴጥሮስ 5፥7) መዝሙር 56፥3 “ፍርሀት በሚይዘኝ ጊዜ፣ እምነቴን በአንተ ላይ አደርጋለሁ” ይላል። “ፍርሀት በፍጹም አይዘኝም” እንደማይል እናስተውል። ፍርሃት ይመጣል፤ ውጊያውም…

Continue Readingጭንቀትን እንዴት እንዋጋ? | መስከረም 4
Read more about the article ጸጋ ነፃ መሆን አለበት | መስከረም 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ጸጋ ነፃ መሆን አለበት | መስከረም 3

ያልተቀበልኸው የራስህ የሆነ ነገር ምን አለ? ከተቀበልህ ታዲያ፣ እንዳልተቀበልህ ለምን ትመካለህ? (1ኛ ቆሮንቶስ 4፥7) መዳንን እንደምንኖርበት ቤት አድርገን እናስብ። ጥበቃ ይሰጠናል። ለዘላለም የሚቆይ ምግብና መጠጥ ሞልቶበታል። መቼም አይፈርስም። ፍጹም የሚያረካ…

Continue Readingጸጋ ነፃ መሆን አለበት | መስከረም 3
Read more about the article ለእግዚአብሔር ምን ልክፈለው? | መስከረም 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ለእግዚአብሔር ምን ልክፈለው? | መስከረም 2

ስለ ዋለልኝ ውለታ ሁሉ፣ ለእግዚአብሔር ምን ልክፈለው? የመዳንን ጽዋ አነሣለሁ፤ የእግዚአብሔርንም ስም እጠራለሁ። በሕዝቡ ሁሉ ፊት፣ ስእለቴን ለእግዚአብሔር እፈጽማለሁ። (መዝሙር 116፥12-14) “ስለ ዋለልኝ ውለታ ሁሉ ለእግዚአብሔር መክፈል” የሚለውን ቋንቋ መጠቀሙ ግርታን ይጭርብኛል። መልሶ መክፈል…

Continue Readingለእግዚአብሔር ምን ልክፈለው? | መስከረም 2