“ያህዌ” የሚለው ስም 10 ትርጉሞች | ነሐሴ 5

ደግሞም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሙሴን፣ “የአባቶቻችሁ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክ፣ የያዕቆብ አምላክ የሆነው እግዚአብሔር (ያህዌ) ወደ እናንተ ልኮኛል፤ ስሜም ለዘለዓለም ይኸው ነው፤ ወደ ፊት በተከታታይ በሚነሣው ትውልድ ሁሉ የምታሰበው በዚህ ስም ነው ብለህ ለእስራኤል ልጆች…

Continue Reading“ያህዌ” የሚለው ስም 10 ትርጉሞች | ነሐሴ 5
Read more about the article እንደ እግዚአብሔር ታማኝነት የተረጋገጠ | ነሐሴ 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እንደ እግዚአብሔር ታማኝነት የተረጋገጠ | ነሐሴ 4

አስቀድሞ የወሰናቸውን ጠራቸው፤ የጠራቸውን አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውን አከበራቸው (ሮሜ 8፥30)። ከዘላለም በፊት በነበረው በእግዚአብሔር ቅድመ ውሳኔ እና ለዘላለም በሚኖረው በእግዚአብሔር ማክበር መካከል አንድም ነፍስ አይጠፋም። ለልጅነት አስቀድሞ ከተወሰኑት መካከል ሳይጠራ የሚቀር…

Continue Readingእንደ እግዚአብሔር ታማኝነት የተረጋገጠ | ነሐሴ 4
Read more about the article አካል የተሰጣችሁ በምክንያት ነው | ነሐሴ 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
አካል የተሰጣችሁ በምክንያት ነው | ነሐሴ 3

በዋጋ ተገዝታችኋልና፤ ስለዚህ በሰውነታችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ (1ኛ ቆሮንቶስ 6፥20)። እግዚአብሔር አካላዊና ቁሳዊውን ዓለም የፈጠረው እንዲያው ዝም ብሎ አይደለም። አላማ ነበረው፤ ይኸውም ክብሩ የበለጠ የሚታይበትና የሚገለጥበት መንገዶችን ለመጨመር ነው። “ሰማያት የእግዚአብሔርን…

Continue Readingአካል የተሰጣችሁ በምክንያት ነው | ነሐሴ 3
Read more about the article ሞትን መፍራት ቀረ | ነሐሴ 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ሞትን መፍራት ቀረ | ነሐሴ 2

ልጆቹ በሥጋና በደም እንደሚካፈሉ እርሱ ራሱ ደግሞ ያንኑ ተካፈለ፤ ይኸውም በሞት ላይ ኀይል ያለውን ዲያቢሎስን በሞቱ ኀይል እንዲደመስስ ነው፤ እንዲሁም በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ በሞት ፍርሀት ባርነት የታሰሩትን ነጻ እንዲያወጣ ነው (ዕብራውያን…

Continue Readingሞትን መፍራት ቀረ | ነሐሴ 2
Read more about the article ድካማችን የጌታችንን ዋጋ ይገልጣል | ነሐሴ 1
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ድካማችን የጌታችንን ዋጋ ይገልጣል | ነሐሴ 1

“ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ኀይሌ ፍጹም የሚሆነው በድካም ጊዜ ነውና” (2ኛ ቆሮንቶስ 12፥9)።  በመከራ ውስጥ የእግዚአብሔር ዓላማ የክርስቶስን ዋጋ እና ኀይል ማጉላት ነው። ክርስቶስን በሕይወታችን ማክበርና ከፍ ማድረግ ደግሞ የክርስቲያኖች ሁሉ የደስታ…

Continue Readingድካማችን የጌታችንን ዋጋ ይገልጣል | ነሐሴ 1
Read more about the article እምነትን የሚሰብር መከራ | ሐምሌ 30
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እምነትን የሚሰብር መከራ | ሐምሌ 30

“ነገር ግን ሥር የሌላቸው ስለሆኑ የሚቈዩት ለጥቂት ጊዜ ብቻ ነው፤ በቃሉ ምክንያት መከራ ወይም ስደት በመጣ ጊዜ ወዲያውኑ ይሰናከላሉ” (ማርቆስ 4፥17)። የአንዳንዶች እምነት በመከራ ከመገንባት ይልቅ ፈርሷል። ኢየሱስ ይህንን አውቆ፣…

Continue Readingእምነትን የሚሰብር መከራ | ሐምሌ 30
Read more about the article እምነትን የሚያጠነክር መከራ | ሐምሌ 29
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እምነትን የሚያጠነክር መከራ | ሐምሌ 29

“ወንድሞቼ ሆይ፤ ልዩ ልዩ መከራ ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት፤ ምክንያቱም የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንደሚያስገኝ ታውቃላችሁ” (ያዕቆብ 1፥2-3)። እንግዳ ቢመስልም እንኳ፣ በመከራ የምንናወጥበት ዋነኛው ዓላማ እምነታችንን የበለጠ ለማጽናት ነው። እምነት…

Continue Readingእምነትን የሚያጠነክር መከራ | ሐምሌ 29
Read more about the article የእግዚአብሔር ዕቅድ ለሰማዕታት | ሐምሌ 28
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የእግዚአብሔር ዕቅድ ለሰማዕታት | ሐምሌ 28

“ከዚያም ለእያንዳንዳቸው ነጭ ልብስ ተሰጣቸው፤ ወደ ፊት እንደ እነርሱ የሚገደሉ የአገልጋይ ባልንጀሮቻቸውና ወንድሞቻቸው ቊጥር እስኪሞላ ድረስ ጥቂት ጊዜ እንዲታገሡ ተነገራቸው” (ራእይ 6፥11)። ለሦስት መቶ ዓመታት ያህል ክርስትና በሰማዕታት ደም በጨቀየ…

Continue Readingየእግዚአብሔር ዕቅድ ለሰማዕታት | ሐምሌ 28