እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሞ ያበረታናል | ሚያዚያ 5

“ስምዖን፣ ስምዖን ሆይ፤ እነሆ፣ ሰይጣን እንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ፤ እኔ ግን እምነትህ እንዳይጠፋ ስለ አንተ ጸለይሁ፤ አንተም በተመለስህ ጊዜ ወንድሞችህን አበርታ።” (ሉቃስ 22፥​31–32) ሌሎቹ ዐሥሩ ሐዋርያትስ (ይሁዳን ሳንቆጥር ማለት ነው)?…

Continue Readingእግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሞ ያበረታናል | ሚያዚያ 5
Read more about the article ስትሰናከሉ እንዴት ምላሽ ትሰጣላችሁ? | ሚያዚያ 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ስትሰናከሉ እንዴት ምላሽ ትሰጣላችሁ? | ሚያዚያ 4

የማደርገው ላደርገው የምፈልገውን በጎ ነገር አይደለም፤ ዳሩ ግን ለማድረግ የማልፈልገውን ክፉ ነገር ነው። (ሮሜ 7፥19) ክርስቲያኖች በሽንፈት ብቻ የሚኖሩ አይደሉም። ነገር ግን ኃጢአትንም ፍጹም ድል አድርገውም አይኖሩም። እናም በኃጢአት ላይ…

Continue Readingስትሰናከሉ እንዴት ምላሽ ትሰጣላችሁ? | ሚያዚያ 4
Read more about the article ከኤቨረስት ተራራ የተሻለ | ሚያዚያ 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ከኤቨረስት ተራራ የተሻለ | ሚያዚያ 3

እግዚአብሔር፣ ለሚወዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን። (ሮሜ 8፥28) በዚህ ግዙፍ በሆነው የተስፋ ቃል ውስጥ የምትኖሩ ከሆነ፣ በዓለም ረጅሙ እና ግዙፉ ከሆነው ከኤቨረስት ተራራ የበለጠ…

Continue Readingከኤቨረስት ተራራ የተሻለ | ሚያዚያ 3
Read more about the article ሁለቱ ጥልቅ ፍላጎቶቻችን | ሚያዚያ 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ሁለቱ ጥልቅ ፍላጎቶቻችን | ሚያዚያ 2

በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ለሆኑት፣ ለተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን። (2ኛ ተሰሎንቄ 1፥1) እንደ ቤተ ክርስቲያን እኛ ሁላችን በእግዚአብሔር በአባታችን እና በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ ነን። ይህ ምን ማለት ነው?…

Continue Readingሁለቱ ጥልቅ ፍላጎቶቻችን | ሚያዚያ 2
Read more about the article የፍቅር እጆችን ምን ያሠራቸዋል? | ሚያዚያ 1
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የፍቅር እጆችን ምን ያሠራቸዋል? | ሚያዚያ 1

ስለ እናንተ በምንጸልይበት ጊዜ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ምክንያቱም በክርስቶስ ኢየሱስ ስላላችሁ እምነትና ለቅዱሳን ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተናል፤ ይህም የሆነው በሰማይ ተዘጋጅቶ ከተቀመጠላችሁ ተስፋ የተነሣ ነው።  (ቈላስይስ 1፥3-5) የዛሬይቷ…

Continue Readingየፍቅር እጆችን ምን ያሠራቸዋል? | ሚያዚያ 1
ከጠራችሁ፣ ያጸናችኋል | መጋቢት 30

በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንድትገኙ እርሱ እስከ መጨረሻው ድረስ አጽንቶ ይጠብቃችኋል። ወደ ልጁ፣ ወደ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው። (1ኛ ቆሮንቶስ 1፥8-9) ኢየሱስ እስከሚመጣ ድረስ…

Continue Readingከጠራችሁ፣ ያጸናችኋል | መጋቢት 30
Read more about the article እግዚአብሔር ልጁን እንደወደደበት ፍቅር ሁሉ የተረጋገጠ | መጋቢት 29
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እግዚአብሔር ልጁን እንደወደደበት ፍቅር ሁሉ የተረጋገጠ | መጋቢት 29

ለገዛ ልጁ ያልሳሳለት፣ ነገር ግን ለሁላችንም አሳልፎ የሰጠው እርሱ፣ ሁሉንስ ነገር ከእርሱ ጋር እንደ ምን በልግስና አይሰጠን? (ሮሜ 8፥32) እግዚአብሔር የመከራና የሕመምን አጥፊነት ነጥቆታል። ይህንን ማመን አለባችሁ፤ ካልሆነ በዚህ ዓለም…

Continue Readingእግዚአብሔር ልጁን እንደወደደበት ፍቅር ሁሉ የተረጋገጠ | መጋቢት 29
Read more about the article ሁሉም ሲተዋችሁ | መጋቢት 28
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ሁሉም ሲተዋችሁ | መጋቢት 28

በተከሰስሁበት ነገር የመጀመሪያ መከላከያዬን ሳቀርብ ማንም ሊያግዘኝ አልመጣም፤ ነገር ግን ሁሉ ትተውኝ ሄዱ። ይህንም አይቍጠርባቸው። ነገር ግን መልእክቱ በእኔ አማካይነት በሙላት እንዲሰበክና አሕዛብ ሁሉ እንዲሰሙት ጌታ በአጠገቤ ቆሞ አበረታኝ፤ ከአንበሳም…

Continue Readingሁሉም ሲተዋችሁ | መጋቢት 28