አገልጋዩ ጌታ | ጥቅምት 7

…ይኸውም በሚመጣው ዘመን በክርስቶስ ኢየሱስ በቸርነቱ የገለጠልንን ወደር የሌለውን የጸጋውን ባለጠግነት ያሳይ ዘንድ ነው። (ኤፌሶን 2፥7) በመጽሐፉ ካሉ የክርስቶስ ዳግም ምፅአት ምስሎች ውስጥ የሉቃስ 12፥35-37 እጅግ አስደናቂው እንደሆነ አስባለሁ። ይህ…

Continue Readingአገልጋዩ ጌታ | ጥቅምት 7
Read more about the article እግዚአብሔርን ስታገለግሉ ተጠንቀቁ | ጥቅምት 6
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እግዚአብሔርን ስታገለግሉ ተጠንቀቁ | ጥቅምት 6

“ዓለምንና በውስጡ ያለውን ሁሉ የፈጠረ አምላክ እርሱ የሰማይና የምድር ጌታ ነው፤ ስለዚህም እርሱ የሰው እጅ በሠራው መቅደስ አይኖርም። እርሱ ለሰዎች ሁሉ ሕይወትንና እስትንፋስን እንዲሁም ሌላውንም ነገር ሁሉ የሚሰጥ ስለ ሆነ፣…

Continue Readingእግዚአብሔርን ስታገለግሉ ተጠንቀቁ | ጥቅምት 6
Read more about the article ምንም ልናደርግ አንችልም | ጥቅምት 5
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ምንም ልናደርግ አንችልም | ጥቅምት 5

“እኔ የወይን ተክል ነኝ፤ እናንተም ቅርንጫፎች ናችሁ። ማንም በእኔ ቢኖር እኔም በእርሱ ብኖር፣ እርሱ ብዙ ፍሬ ያፈራል፤ ያለ እኔ ምንም ልታደርጉ አትችሉምና (ዮሐንስ 15፥5)።” እስቲ ከመናገር ውጭ ሌላ ምንም ማድረግ…

Continue Readingምንም ልናደርግ አንችልም | ጥቅምት 5
Read more about the article የምንጊዜውም ምርጥ ጥቅስ | ጥቅምት 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የምንጊዜውም ምርጥ ጥቅስ | ጥቅምት 4

በደሙም በሆነው እምነት፣ እግዚአብሔር የማስተስረያ መሥዋዕት አድርጎ አቅርቦታል፤ ይህንም ያደረገው ቀድሞ የተፈጸመውን ኀጢአት ሳይቀጣ በትዕግሥት በማለፍ ጽድቁን ለማሳየት ነው፤ በአሁኑ ዘመን ይህን ያደረገው፣ ጽድቁን ይኸውም እርሱ ራሱ ጻድቅ ሆኖ፣ በኢየሱስ…

Continue Readingየምንጊዜውም ምርጥ ጥቅስ | ጥቅምት 4
Read more about the article ጥበብ የተሞላው የእግዚአብሔር ምሕረት | ጥቅምት 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ጥበብ የተሞላው የእግዚአብሔር ምሕረት | ጥቅምት 3

እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ መሰናክል፣ ለአሕዛብ ደግሞ ሞኝነት ነው። እግዚአብሔር ለጠራቸው ግን፣ አይሁድም ሆኑ ግሪኮች፣ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ኀይል፣ የእግዚአብሔርም ጥበብ ነው። (1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23-24) የአምላክ ቁጣ ማረፊያ…

Continue Readingጥበብ የተሞላው የእግዚአብሔር ምሕረት | ጥቅምት 3
Read more about the article የእኛ ስኬት የእግዚአብሔር ደስታ ነው | ጥቅምት 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የእኛ ስኬት የእግዚአብሔር ደስታ ነው | ጥቅምት 2

“‘መልካምን ነገር ለእነርሱ ከማድረግ እንዳልቈጠብና ከእኔም ፈቀቅ እንዳይሉ መፈራቴን በውስጣቸው ላኖር ከእነርሱ ጋር የዘላለም ቃል ኪዳን እገባለሁ። ለእነርሱ መልካም በማድረግ ደስ ይለኛል፤ በፍጹም ልቤና በፍጹም ነፍሴ በእውነት በዚህች ምድር እተክላቸዋለሁ።’”…

Continue Readingየእኛ ስኬት የእግዚአብሔር ደስታ ነው | ጥቅምት 2
Read more about the article እኛ እንጠብቃለን፤ እርሱ ይሠራል | ጥቅምት 1
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እኛ እንጠብቃለን፤ እርሱ ይሠራል | ጥቅምት 1

ከጥንት ጀምሮ፣ በተስፋ ለሚጠባበቁት የሚደርስላቸው፣ እንደ አንተ ያለውን አምላክ ያየ ዐይን፣ ያደመጠ ጆሮ ፈጽሞ አልነበረም። (ኢሳይያስ 64፥4) እግዚአብሔር ለእኔ ብሎ በሚሠራው ሥራ በኩል አምላክነቱን ለማሳየት መውደዱን የመሰለ ልቤን የሚማርክ እውነት…

Continue Readingእኛ እንጠብቃለን፤ እርሱ ይሠራል | ጥቅምት 1
Read more about the article ደስተኛው እግዚአብሔር | መስከረም 30
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ደስተኛው እግዚአብሔር | መስከረም 30

“ይህ ጤናማ ትምህርት ቡሩክ (ደስተኛ) እግዚአብሔር ለእኔ በዐደራ ከሰጠኝ የክብር ወንጌል ጋር የሚስማማ ነው።” (1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥10-11 - አጽንኦት ተሰጥቷል) የእግዚአብሔር ክብር ትልቁ ክፍል ደስታው ነው። ለጳውሎስ፣ እግዚአብሔር ዘላለማዊ ደስታ…

Continue Readingደስተኛው እግዚአብሔር | መስከረም 30