ነገ ጠዋት አማኝ ሆነህ ትቀጥል ይሆን?

ክርስቲያን ሆይ! ነገ ማለዳ ስትነቃ አማኝ ሆነህ ለመቀጠልህ ምን ዋስትና አለህ? እንዲሁም ኢየሱስን እስክትገናኘው ድረስ ባሉ ሁሉ ማለዳዎችስ? መጽሐፍ ቅዱሳዊው መልስ ይህ ነው፦ እግዚአብሔር ያደርገዋል! ይህ ነገር ይዋጥላችኋል? ሙሉ በሙሉ…

Continue Readingነገ ጠዋት አማኝ ሆነህ ትቀጥል ይሆን?
ብቸኛው የመዳን መንገድ በክርስቶስ ማመን ነውን?

መልስ ከባህል በኩል ያለ ተግዳሮት፦ በአሁኑ ዘመን ያሉ ሰዎች ሁሉን አካታች መሆን ይወዳሉ። ሁሉም ሰው ትክክል እንዲሆን እንፈልጋለን። ጭራሽ ብቸኛው ሰው ሊሳሳትበት የሚችልበት መንገድ፣ ሌላ ሰው ስለ ማንኛውም ነገር ተሳስቶ…

Continue Readingብቸኛው የመዳን መንገድ በክርስቶስ ማመን ነውን?