ወደር የሌለው ታላቁ ፍቅር | የካቲት 4

ልጆች ሆይ፤ ኀጢአታችሁ ስለ ስሙ ተሰርዮላችኋልና፣ እጽፍላችኋለሁ። (1ኛ ዮሐንስ 2፥12) እግዚአብሔር ሰዎችን የሚወድደው፣ ይቅር የሚለው፣ እና የሚያድነው ስለ ስሙ ሲል እና ለራሱ ክብር ሲል መሆኑ አጽንኦት ሊሰጠው የሚገባው ለምንድን ነው?…

Continue Readingወደር የሌለው ታላቁ ፍቅር | የካቲት 4
Read more about the article የይቅርታ አሠራር | የካቲት 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የይቅርታ አሠራር | የካቲት 3

“በደላችንን ይቅር በለን፤ እኛም የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና። ወደ ፈተናም አታግባን፤ ከክፉው አድነን እንጂ።” (ሉቃስ 11፥4) ማነው ማንን መጀመሪያ ይቅር የሚለው? በአንድ በኩል ኢየሱስ፣ “በደላችንን ይቅር በለን፤ እኛም የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና”…

Continue Readingየይቅርታ አሠራር | የካቲት 3
Read more about the article በኪዳኑ ውስጥ የተካተተ | የካቲት 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
በኪዳኑ ውስጥ የተካተተ | የካቲት 2

“በዚህም ለዳዊት ቀንድ አበቅላለሁ፤ ለቀባሁትም ሰው መብራት አዘጋጃለሁ። ጠላቶቹን ኀፍረት አከናንባቸዋለሁ፤ እርሱ ግን በራሱ ላይ የደፋው ዘውድ ያበራል።” (መዝሙር 132፥17-18) እግዚአብሔር ለዳዊት ከገባው ኪዳን ተጠቃሚ የሚሆነው ማነው? መዝሙር 132፥17-18 በድጋሚ…

Continue Readingበኪዳኑ ውስጥ የተካተተ | የካቲት 2
Read more about the article ለራስህ ስበክ | የካቲት 1
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ለራስህ ስበክ | የካቲት 1

“ነፍሴ ሆይ፤ ለምን ትተክዢያለሽ? ለምንስ በውስጤ ትታወኪያለሽ? ተስፋሽን በአምላክ ላይ አድርጊ፣ አዳኜና አምላኬን፣ ገና አመሰግነዋለሁ።” (መዝሙር 42፥11) በመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚያጋጥመንን ተስፋ መቁረጥ መዋጋት መማር አለብን። ውጊያው ወደፊት በሚገለጠው ጸጋ ላይ…

Continue Readingለራስህ ስበክ | የካቲት 1
Read more about the article የሚያሸንፍ ጸጋ | ጥር 30
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የሚያሸንፍ ጸጋ | ጥር 30

መንገዶቹን አይቻለሁ፤ ቢሆንም እፈውሰዋለሁ፤ እመራዋለሁ፤ ለእርሱና ስለ እርሱ ለሚያለቅሱትም መጽናናትን እመልሳለሁ። (ኢሳይያስ 57፥18) የምታምኑትን አስተምሮአችሁን ከመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶች ተማሩ። መንፈሳችሁን የሚመግበውና የሚሻለው መንገድ እርሱ ነው። ለምሳሌ፣ እንቢ ስለማይባለው የጸጋ አስተምህሮ…

Continue Readingየሚያሸንፍ ጸጋ | ጥር 30
Read more about the article ለመመለስ የተጠሩ | ጥር 29
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ለመመለስ የተጠሩ | ጥር 29

እግዚአብሔር ሆይ፤ ወደ አንተ መልሰን፤ እኛም እንመለሳለን። (ሰቆቃወ 5፥21) እግዚአብሔር ራሱ፣ ሕዝቡን ከኃጢአትና ካለማመን ካልመለሰ፣ የመመለስ ምንም ተስፋ የላቸውም። የሰቆቃወ ኤርምያስ መጽሐፍ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እጅግ ጨለማ የሆነው መጽሐፍ ነው። ራሱ…

Continue Readingለመመለስ የተጠሩ | ጥር 29
Read more about the article የሚያስፈልጋችሁን ያውቃል | ጥር 27
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የሚያስፈልጋችሁን ያውቃል | ጥር 27

ስለዚህ፣ ‘ምን እንበላለን? ምን እንጠጣለን? ምንስ እንለብሳለን?’ ብላችሁ አትጨነቁ፤ አሕዛብ እነዚህን ነገሮች ሁሉ ለማግኘት ይጨነቃሉና፤ የሰማዩ አባታችሁም እነዚህ ሁሉ ለእናንተ እንደሚያስፈልጓችሁ ያውቃል። (ማቴዎስ 6፥31-32) ኢየሱስ ተከታዮቹ ከጭንቀት ነጻ እንዲሆኑ ይፈልጋል። በማቴዎስ…

Continue Readingየሚያስፈልጋችሁን ያውቃል | ጥር 27
Read more about the article የዘገዩ ነፃ መውጣቶች | ጥር 25
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የዘገዩ ነፃ መውጣቶች | ጥር 25

ድንገትም የወህኒ ቤቱን መሠረት የሚያናውጥ ታላቅ የመሬት መንቀጥቀጥ ሆነ፤ ወዲያውም የወህኒ ቤቱ በሮች ተከፈቱ፤ የሁሉም እሥራት ተፈታ። (ሐዋርያት ሥራ 16፥26) በዚህ ዘመን እግዚአብሔር ሕዝቡን ከትንሽ ጉዳት ያድናል። ከሁሉም ጉዳት አይደለም።…

Continue Readingየዘገዩ ነፃ መውጣቶች | ጥር 25