የእግዚአብሔር ቅጣት በረከት
ወላጆች ከልጆቻቸው በላይ በቀላሉ የቅጣት ጥቅም ይታያቸዋል። ልጅ እያለሁ፣ ወላጆቼ የሚቀጡኝ ስለሚወዱኝ ነው የሚለውን ሐሳብ አልስማማበትም ነበር። በፍጹም በዚያ መልኩ አላየሁትም ነበር። የራሴ ተከላካይ ጠበቃ ሆኜ፣ የቅጣቴን ክብደት፣ የተደረገብኝን የጥድፊያ…
ወላጆች ከልጆቻቸው በላይ በቀላሉ የቅጣት ጥቅም ይታያቸዋል። ልጅ እያለሁ፣ ወላጆቼ የሚቀጡኝ ስለሚወዱኝ ነው የሚለውን ሐሳብ አልስማማበትም ነበር። በፍጹም በዚያ መልኩ አላየሁትም ነበር። የራሴ ተከላካይ ጠበቃ ሆኜ፣ የቅጣቴን ክብደት፣ የተደረገብኝን የጥድፊያ…
ጳውሎስ፣ “ግራ ብንጋባም ተስፋ አንቈርጥም” በማለት አክሏል። ግራ መጋባት ብዙውን ጊዜ ከመከራ ጋራ ዐብሮ ይመጣል። በሕመም ወይም በሐዘን ስንመታ፣ ብዙውን ጊዜ ግራ እንጋባለን፤ እንዲሁም ይምታታብናል። የመጀመሪያ ጥያቄያችን “ለምን?” የሚል ነው።…
በአሰቃቂ መከራ ውስጥ እያለን በእግዚአብሔር መልካምነት እና ሉዓላዊ ጥበብ ብናምን፣ ስሜታችን ምን የሚሆን ይመስላችኋል? ይህን ጥያቄ ያነሣሁት ለሁለት ምክንያቶች ነው። የመጀመሪያው፣ እግዚአብሔር ለስሜታችን ያለው ፈቃድ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተገለጠ መሆኑ…
ይህንን ስጽፍ የፕሮስቴት ቀዶ ጥገና የሚደረግልኝ ቀን ዋዜማ ላይ ሆኜ ነው። በተአምራትም ይሁን በመድኀኒት የሚሠራውን የእግዚአብሔርን የፈውስ ኀይል አምናለሁ። ስለ ሁለቱም ዐይነት የፈውስ መንገዶች መጸለይ ትክክለኛ እና መልካም እንደሆነ አምናለሁ።…