በዲጅታል ዘመን ልጆችን ለማሳደግ የሚጠቅሙ 12 ጠቃሚ ምክሮች

iGen ማነው? በስድስት እና በሃያ ሦስት ዓመት መካከል የሚገኙ ታዳጊዎችና ወጣቶች ድህረ ሚሊኒየም ፣ Gen Z ወይም iGen የሚባል መጠሪያ ተሰጥቷቸዋል። በዚህ ትውልድ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን በማየት ለመጋቢዎች፣ ለመሪዎች እንዲሁም…

Continue Readingበዲጅታል ዘመን ልጆችን ለማሳደግ የሚጠቅሙ 12 ጠቃሚ ምክሮች
ክርስቲያናዊ ሄዶኒዝም፦ ሐዘንተኞች ስንሆን ሁልጊዜ ደስተኞች ነን

ክርስቲያናዊ ሄዶኒዝምን በተመለከተ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አፈታትን ተከትሎ ሙግት ማቅረብ አንድ ነገር ነው። ሰዎች ይህ እውነት ልባቸው ውስጥ ሰርጾ እንዲገባ መርዳት ግን ከዚህ የላቀና ከባዱ ነገር ነው። አሁን ላደርግ የምሞክረውም ይህንኑ…

Continue Readingክርስቲያናዊ ሄዶኒዝም፦ ሐዘንተኞች ስንሆን ሁልጊዜ ደስተኞች ነን
ራስን ሆኖ መስበክ

ፊሊፕ ብሩክስ በታዋቂው የስብከት ትርጉሙ፣ “ስብከት ማለት እውነትን በማንነታችን ማስተላለፍ” ነው ሲል ተናግሯል፤ እንዲህ ብሎ ሲናገር ስለ አንድ ሰው የራሱ ማንነት እንጂ ስለ ሌላ ሰው ማንነት እያወራ እንዳልሆነ አምናለሁ።  ብዙ…

Continue Readingራስን ሆኖ መስበክ
በመርሕ ደረጃ፣ ደቀ መዝሙርነት እንዴት ይሠራል?

መልስ ደቀ መዝሙርነት የሚሠራባቸው መንገዶች በዋናነት በመማርና በመምሰል ነው። ደቀ መዝሙርነት በይበልጥ የሚሠራው በፍቅር ነው። አዳዲስ አማኞችን እግዚአብሔርን የመምሰል መንገድ በፍቅር ስናስተምርና በሚመሰገን ሕይወት ስንኖር፣ የእኛን ሕይወትና አካሄድ በመከተል ክርስቶስን…

Continue Readingበመርሕ ደረጃ፣ ደቀ መዝሙርነት እንዴት ይሠራል?
ወላጆች ሆይ! ልጆቻችሁ ሊታዘዟችሁ ይገባል

ይህን ጽሑፍ የምጽፈው ክርስቲያን ወላጆች ከልጆቻቸው መታዘዝን እንዲጠብቁ ለመማጸን ነው። እንድጽፈውም የተነሣሣሁት፣ ትንንሽ ልጆች ወላጆቻቸው ለሚያዟቸው ትእዛዞች ትኩረት ሳይሰጡ ሲቀሩና ምንም የሚጠብቃቸው መዘዝ ሳይኖር ሲቀር ሳይ ነው። ወላጆች ሁለት እና…

Continue Readingወላጆች ሆይ! ልጆቻችሁ ሊታዘዟችሁ ይገባል
የእግዚአብሔርን ድምፅ የሰማሁባት ማለዳ

ከዕለታት በአንዱ ሰኞ ማለዳ 12 ሰዓት አካባቢ መጋቢት 19፣ 2007 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. የገጠመኝን ድንቅ ነገር ልንገራችሁ። እግዚአብሔር ራሱ ተናገረኝ። የተናገረኝ እግዚአብሔር ለመሆኑ ምንም ጥርጥር አልነበረውም። ከሆነ ሰው ጋር የነበራችሁ ውይይት…

Continue Readingየእግዚአብሔርን ድምፅ የሰማሁባት ማለዳ
ቤተ ክርስቲያንን እንዴት እንለውጥ?

መጋቢዎች ብዙ ጊዜ እንዲህ ብለው ይጠይቁኛል፦ “አብያተ ክርስቲያኖቻችንን መለወጥ የምንችለው እንዴት ነው?” በጣም ብዙ አገልጋዮች ለውጥ ለማምጣት እየሞከሩ ቤተ ክርስቲያናቸውን አግልለዋል። አንዳንዶቹ ከኀላፊነት ተባረዋል። አሁንም እረኛ እንደ መሆናችን መጠን እንዲህ…

Continue Readingቤተ ክርስቲያንን እንዴት እንለውጥ?