ስግብግብነትና ልከኝነት

ስለ ስግብግብነት የሚደረጉ ውይይቶች ላይ ሁለት ስሕተቶች ይስተዋላሉ። የመጀመሪያው ስግብግብነት የሚመለከተው፣ የሰውነት ቅርጻቸውን ያልጠበቁ ሰዎችን ብቻ ነው የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ስግብግብነት ምግብን ብቻ ያካትታል የሚለው ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ…

Continue Readingስግብግብነትና ልከኝነት
የቤተ ክርስቲያን አምልኮ

የመዝሙር መጽሐፍ፣ በምዕራፍ 150፥6 እንዲህ በማለት ይደመድማል፤ “እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን። ሃሌ ሉያ።” እግዚአብሔር ፈጥሮናል፤ ደግሞም እንድናመልከውና እንድናመሰግነው እስትንፋስን ሰጥቶናል። የተወደዱት የባለቤቴ አያት ማረፋቸውንና ወደ ጌታ የመሄዳቸውን ዜና የሰማሁት፣…

Continue Readingየቤተ ክርስቲያን አምልኮ
በወጣትነታችን ፈጣሪን ማሰብ ያለብን ለምንድን ነው?

በወጣትነት ጊዜ ፈጣሪን ለማሰብ አራት ምክንያቶች ጠላታችን፣ “ወጣትነት ለመደሰት፣ ጉልምስና ለንግድ፣ እርጅና ለሃይማኖት” የሚል ብሂል አለው። መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ፣ “ወጣትነትም፣ ጉልምስናም፣ እርጅናም ለፈጣሪ ነው!” ይላል። ይሁን እንጂ፣ ወጣትነት ፈጣሪን ወደ…

Continue Readingበወጣትነታችን ፈጣሪን ማሰብ ያለብን ለምንድን ነው?
የክርስቶስ ደቀ መዝሙር የማድረግ ጥሪ ምንድን ነው?

በሕይወቴ በጣም አስደሳች ከሆኑት ጊዜያት መኻል አንዱ፣ ወደ ክርስቶስ የመጣሁበት ጊዜ ነበር። ለወንጌል ስብከት በቅናት ተሞልቼ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ለጓደኞቼ መለወጤን ስነግራቸው፣ ዕብድ እንደ ሆንኩ ዐሰቡ፤ ይህ አስደንግጦኝም አናድዶኝም ነበር።…

Continue Readingየክርስቶስ ደቀ መዝሙር የማድረግ ጥሪ ምንድን ነው?
መደበኛ የጸጋ መቀበያ መንገዶች  

እውነተኛ መነቃቃት ወይም ተሐድሶ በቤተ ክርስቲያን ሕይወት ውስጥ የሚከሰት ታላቅ ክብርን የተሞላ ወቅት ነው። በዚህም መነቃቃት ወቅት፣ እግዚአብሔር ለራሱ ክብር ብቻ ሲል በመደበኛዎቹ የጸጋ መቀበያ መንገዶች በመጠቀም፣ በብዙ ሰዎች ሕይወት…

Continue Readingመደበኛ የጸጋ መቀበያ መንገዶች  
በመከራ መደነቅ

ጳውሎስ፣ “ግራ ብንጋባም ተስፋ አንቈርጥም” በማለት አክሏል። ግራ መጋባት ብዙውን ጊዜ ከመከራ ጋራ ዐብሮ ይመጣል። በሕመም ወይም በሐዘን ስንመታ፣ ብዙውን ጊዜ ግራ እንጋባለን፤ እንዲሁም ይምታታብናል። የመጀመሪያ ጥያቄያችን “ለምን?” የሚል ነው።…

Continue Readingበመከራ መደነቅ
መጽሐፍ ቅዱስ እውነተኛና የሚታመን ነውን?

መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በእውነተኝነት የሚገልጥ መሆኑን እናምናለን? ለምን ዝም ብላችሁ አብዮቱን አትቀላቀሉም? የሚለው መጠይቅ፣ ወግ አጥባቂ ክርስቲያኖችን በመመልከት በግብረ ሰዶማዊነት፣ በተመሳሳይ ፆታ ጋብቻ፣ እንዲሁም በመላው የLGBT ተያያዥ ጉዳዮች ላይ…

Continue Readingመጽሐፍ ቅዱስ እውነተኛና የሚታመን ነውን?
በክርስቶስ ማደግ

የመጋቤያዊ አገልግሎት ከሚያስገኛቸው በሐሴት የታጀቡ ትሩፋቶች አንዱ፣ በእያንዳንዱ የጌታ ቀን ማለዳና ምሽት የእግዚአብሔርን ቃል ለእግዚአብሔር ሕዝብ የመስበክ ዕድል ማግኘት ነው። ያም ሆኖ ግን ከመጋቤያዊ አገልግሎት ተግዳሮቶች መኻል አንዱና ዋነኛው፣ ይኸው…

Continue Readingበክርስቶስ ማደግ