ልጆችን መቅጣት
በትዳር ሕይወታችን መጀመሪያ አካባቢ፣ ባለ ቤቴ ዶና፣ ለሁለት ዓመታት በአንድ ትልቅ የሕፃናት ሆስፒታል ውስጥ የልጆች ነርስ ሆና በመሥራት አሳልፋለች። የምትሠራበት ክፍል አንገብጋቢ የህክምና ርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ታማሚዎች በተደጋጋሚ የሚያስተናግድ ሲሆን፣ አንዳንዴም…
በትዳር ሕይወታችን መጀመሪያ አካባቢ፣ ባለ ቤቴ ዶና፣ ለሁለት ዓመታት በአንድ ትልቅ የሕፃናት ሆስፒታል ውስጥ የልጆች ነርስ ሆና በመሥራት አሳልፋለች። የምትሠራበት ክፍል አንገብጋቢ የህክምና ርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ታማሚዎች በተደጋጋሚ የሚያስተናግድ ሲሆን፣ አንዳንዴም…
በአንድ ወቅት ውርጃን የሚደግፍን አንድ ሰው፣ ፅንሶች እንዴት የሰው ልጆች እንደሆኑ ዐሥር ምክንያቶች ልሰጠው ተዘጋጅቼ ምሳ ልጋብዘው ወጣን። አስቆመኝና፣ “ልጆች እየገደልን እንደሆነ አውቃለሁ” አለኝ። እጅግ በጣም ደነገጥሁ። ቀጠለና፣ “ለሴቶች ጉዳዩ የፍትሕ ነው። ከሁለቱ ክፉ ነገሮች የከፋው የሚሆነው ሴቶችን የሥነ ተዋልዶ ነፃነት መንፈግ ነው” አለ።
ለዚህ ምዕራፍ ርዕስ እንዲሆን የመረጥኩት “ለእግዚአብሔር ክብር የተኖረ ጋብቻ” የሚልን ቃል ነው። በዚህ ርዕስ ውስጥ ልናስተውለው የሚያስፈልገው ቃል “ለእግዚአብሔር” የሚለውን ነው። ርዕሱ “የእግዚአብሔር ክብር በጋብቻ ውስጥ ላለ ሕይወት” ወይንም “በእግዚአብሔር ክብር የተኖረ ጋብቻ” ሳይሆን፣ ርዕሱ “ለእግዚአብሔር ክብር የተኖረ ጋብቻ” ነው።
ዕድሜያቸው ሃያ ቤቶች ውስጥ የነበሩና በአዳዲስ እና በሚያማልሉ የአይፖድ ቀጥሎም የአይፎንና አይፓድ ውጤቶች ዓለምን ያስደመሙ የሲልከን ቫሊ አብዛኞቹ ወጣቶች፣ በወቅቱ ልጆች አልነበሯቸውም። አንዳንዶቹ ዕድሜያቸው በዐሥራዎቹ ቤት ውስጥ ያሉ ልጆች ነበሯቸው።…
የዚህ ጽሑፍ ዓላማ ስላልተወለደ ፅንስ ሰብዓዊ መብት መሟገት አይደለም። ይልቁንም፣ እውነት እነዚህ ያልተወለዱ ፅንሶች ሰው ከሆኑ፣ ውርጃ ሊደርስባቸው አይገባም ብሎ መሞገት ነው። ፅንስን ማቋረጥ ላይ የሚሠሩ አንዳንድ ሐኪሞች፣ ያልተወለዱ ፅንሶች…
iGen ማነው? በስድስት እና በሃያ ሦስት ዓመት መካከል የሚገኙ ታዳጊዎችና ወጣቶች ድህረ ሚሊኒየም ፣ Gen Z ወይም iGen የሚባል መጠሪያ ተሰጥቷቸዋል። በዚህ ትውልድ ላይ የተደረጉ ጥናቶችን በማየት ለመጋቢዎች፣ ለመሪዎች እንዲሁም…
ይህን ጽሑፍ የምጽፈው ክርስቲያን ወላጆች ከልጆቻቸው መታዘዝን እንዲጠብቁ ለመማጸን ነው። እንድጽፈውም የተነሣሣሁት፣ ትንንሽ ልጆች ወላጆቻቸው ለሚያዟቸው ትእዛዞች ትኩረት ሳይሰጡ ሲቀሩና ምንም የሚጠብቃቸው መዘዝ ሳይኖር ሲቀር ሳይ ነው። ወላጆች ሁለት እና…