ሕይወታችሁን አታባክኑት!

ጆን ፓይፐር

ኑ! ኢየሱስን አብረን እናክብረው። የገና ክብረ በዓል ግቡ ኢየሱስን ለማድነቅ ነው። ሟች ለሆነው ማንነታችን ዘለዓለማዊው አምላክ መምጣቱን እያከበርን፣ ልባችንን ለገና ቀን ክብር የምናዘጋጅበት የዝግጅት ወቅት ነው። ከጆን ፓይፐር የቀረቡላችሁ እነዚህ ሃያ አምስት አጫጭር የጥሞና ንባቦች፣ ዓላማቸው ኢየሱስን የገና ሰሞን ዋና እንድታደርጉ መርዳት ነው።

ስለ ጸሐፊው

ጆን ፓይፐር የዲዛየሪንግ ጋድ እና የቤተልሔም ሥነ መለኮት ኮሌጅ መሥራች እና ዋና አስተማሪ ነው። ሚኒያፖሊስ ሚኒሶታ በምትገኘው ቤተልሔም ባፕቲስት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መጋቢ በመሆን ለሠላሳ ሦስት ዓመታት አገልግሏል። Desiring God፣ Don’t Waste Your Life፣ እና Providence የሚሉትን ጨምሮ ከሃምሳ በላይ የሚሆኑ መጽሐፍትም ደራሲ ነው።

አስተያየት
“እውነተኛ እና መጽሐፍ ቅዱሳዊ የወንጌል ማብራሪያ ይሰጣል። ደግሞም ክርስቲያኖች ከክብሩ ወንጌል የጎደለ መልእክትን እንዲለዩ ያስታጥቃል። መሻቴ ይህ መጽሐፍ እያንዳንዱ መጋቢና የቤተ ክርስቲያን አባል እጅ እንዲገባ ነው።”
ሲ.ጄ ማሃነይ፤ ሶቨሬን ግሬስ ሚኒስትሪስ
—————————-
“ይህች ስለ ወንጌል የምታወራ ትንሽ መጽሐፍ፣ በቅርብ ዓመታት ካነበብኳቸው መጽሐፎች ሁሉ ግልጽና አስፈላጊ መጽሐፍ ነች።”
ማርክ ዴቨር፤ ዋና መጋቢ፣ ካፒቶል ሂል ባፕቲስት ቤተ ክርስቲያን፣ ዋሽንግተን ዲሲ 
—————————-
“ግሬግ ጊልበርት የዛሬዋን ቤተ ክርስቲያን ለማገልገል ከተጠሩ ብሩህ እና እጅግ ታማኝ ወንድሞች መካከል አንዱ ነው። የኢየሱስ ክርስቶስን ወንጌል መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት በሙላት፣ በታማኝነት፣ እና ልብ ዘልቆ በሚገባ መንገድ ያቀርብልናል።”
አልበርት ሞህለር፤ ፕሬዚደንት፣ ሳውዘርን ባፕቲስት ሥነ መለኮት ሴሚናሪ
—————————-
“ወንጌል ምንድን ነው? የሚለው መጽሐፍ ቀልባችሁን ይገዛል፤ ደግሞም በጸጋው በወንጌል ለእርሱ ክብር ላዳናችሁ ለእግዚአብሔር ልባችሁን በፍቅር ያቀልጣል።”
ዴቪድ ፕላት፤ ዋና መጋቢ፣ ዘ ቸርች አት ብሩክሂልስ፣ በርሚንግሃም፣ አላባማ
ስለ መጽሐፉ

አሳታሚ፦ ወንጌሉ ሚኒስትሪስ

የገጽ ብዛት፦ 124 

የታተመበት ጊዜ (ትርጉም)፦ 2015 ዓ.ም