የወንጌል ግቡ | ነሐሴ 9

አሁን በደሙ ከጸደቅን፣ ይልቁንማ በእርሱ በኩል ከእግዚአብሔር ቊጣ እንዴት አንድንም! የእግዚአብሔር ጠላቶች ሳለን በልጁ ሞት ከእርሱ ጋር ከታረቅን፣ ዕርቅን ካገኘን በኋላ፣ በሕይወቱማ መዳናችን እንዴት የላቀ አይሆንም! ይህ ብቻ አይደለም። ነገር ግን አሁን…

Continue Readingየወንጌል ግቡ | ነሐሴ 9
Read more about the article የተፈጥሮ ሁሉ ገዢ | ነሐሴ 8
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የተፈጥሮ ሁሉ ገዢ | ነሐሴ 8

ዕጣ በጒያ ውስጥ ይጣላል፤ ውሳኔው በሙሉ ግን ከእግዚአብሔር ዘንድ ነው (ምሳሌ 16፥33)። የትኛውም ዕጣ ሲወጣ፣ ዕልፍ ጊዜ በዘፈቀደ እንዲሆን በከረጢት ውስጥ ቢዘበራረቅ፣ የዕጣው ውጤት የሚወሰነው በእግዚአብሔር እንደሆነ ይህ ጥቅስ ይነግረናል። በሌላ አባባል…

Continue Readingየተፈጥሮ ሁሉ ገዢ | ነሐሴ 8
Read more about the article የፍጥረት ሐሳብ | ነሐሴ 7
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የፍጥረት ሐሳብ | ነሐሴ 7

“ስለዚህ እግዚአብሔር ሰውን በራሱ መልክ ፈጠረው፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው” (ዘፍጥረት 1፥27)። እግዚአብሔር ሰውን በመልኩ የፈጠረው፣ ዓለም እግዚአብሔርን በሚያጸባርቁ አካላት እንድትሞላ ነው። ማንም የፍጥረትን ግብ እንዳይስት፣ ስምንት ቢሊዮን የእግዚአብሔር…

Continue Readingየፍጥረት ሐሳብ | ነሐሴ 7
Read more about the article ጽናታችሁ የተገዛው በኢየሱስ ነው | ነሐሴ 6
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ጽናታችሁ የተገዛው በኢየሱስ ነው | ነሐሴ 6

“ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው ደሜ የሚመሠረት አዲስ ኪዳን ነው” (ሉቃስ 22፥20) ይህ ማለት በኤርሚያስ 31 እና 32 ላይ በግልጽ የተሰጠውን የአዲሱ ኪዳን ተስፋ፣ በኢየሱስ ደም እርግጠኛ ሆኗል ወይም ታትሟል…

Continue Readingጽናታችሁ የተገዛው በኢየሱስ ነው | ነሐሴ 6
Read more about the article “ያህዌ” የሚለው ስም 10 ትርጉሞች | ነሐሴ 5
365 ቀናት | ጥሞናዎች
“ያህዌ” የሚለው ስም 10 ትርጉሞች | ነሐሴ 5

ደግሞም እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሙሴን፣ “የአባቶቻችሁ የአብርሃም አምላክ፣ የይስሐቅ አምላክ፣ የያዕቆብ አምላክ የሆነው እግዚአብሔር (ያህዌ) ወደ እናንተ ልኮኛል፤ ስሜም ለዘለዓለም ይኸው ነው፤ ወደ ፊት በተከታታይ በሚነሣው ትውልድ ሁሉ የምታሰበው በዚህ ስም ነው ብለህ ለእስራኤል ልጆች…

Continue Reading“ያህዌ” የሚለው ስም 10 ትርጉሞች | ነሐሴ 5
Read more about the article እንደ እግዚአብሔር ታማኝነት የተረጋገጠ | ነሐሴ 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እንደ እግዚአብሔር ታማኝነት የተረጋገጠ | ነሐሴ 4

አስቀድሞ የወሰናቸውን ጠራቸው፤ የጠራቸውን አጸደቃቸው፤ ያጸደቃቸውን አከበራቸው (ሮሜ 8፥30)። ከዘላለም በፊት በነበረው በእግዚአብሔር ቅድመ ውሳኔ እና ለዘላለም በሚኖረው በእግዚአብሔር ማክበር መካከል አንድም ነፍስ አይጠፋም። ለልጅነት አስቀድሞ ከተወሰኑት መካከል ሳይጠራ የሚቀር…

Continue Readingእንደ እግዚአብሔር ታማኝነት የተረጋገጠ | ነሐሴ 4
Read more about the article አካል የተሰጣችሁ በምክንያት ነው | ነሐሴ 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
አካል የተሰጣችሁ በምክንያት ነው | ነሐሴ 3

በዋጋ ተገዝታችኋልና፤ ስለዚህ በሰውነታችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ (1ኛ ቆሮንቶስ 6፥20)። እግዚአብሔር አካላዊና ቁሳዊውን ዓለም የፈጠረው እንዲያው ዝም ብሎ አይደለም። አላማ ነበረው፤ ይኸውም ክብሩ የበለጠ የሚታይበትና የሚገለጥበት መንገዶችን ለመጨመር ነው። “ሰማያት የእግዚአብሔርን…

Continue Readingአካል የተሰጣችሁ በምክንያት ነው | ነሐሴ 3
Read more about the article ሞትን መፍራት ቀረ | ነሐሴ 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ሞትን መፍራት ቀረ | ነሐሴ 2

ልጆቹ በሥጋና በደም እንደሚካፈሉ እርሱ ራሱ ደግሞ ያንኑ ተካፈለ፤ ይኸውም በሞት ላይ ኀይል ያለውን ዲያቢሎስን በሞቱ ኀይል እንዲደመስስ ነው፤ እንዲሁም በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ በሞት ፍርሀት ባርነት የታሰሩትን ነጻ እንዲያወጣ ነው (ዕብራውያን…

Continue Readingሞትን መፍራት ቀረ | ነሐሴ 2