ኢየሱስ ጠረጴዛውን ገለበጠ
የሕማማት ሰኞ ማታ ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ፤ ከዚያም ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ፣ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ያስወጣ ጀመር። የገንዘብ ለዋጮችን ጠረጴዛና የርግብ ሻጮችን መቀመጫ ገለባበጠ፤ (ማርቆስ 11፥15) ይህ የተለየ ሰኞ በዘመናዊው ምዕራባዊ ዓለም…
የሕማማት ሰኞ ማታ ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ፤ ከዚያም ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ፣ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ያስወጣ ጀመር። የገንዘብ ለዋጮችን ጠረጴዛና የርግብ ሻጮችን መቀመጫ ገለባበጠ፤ (ማርቆስ 11፥15) ይህ የተለየ ሰኞ በዘመናዊው ምዕራባዊ ዓለም…
የሕማማት ሰኞ ጠዋት አንድሪያስ ኮስተንበርገር እና ጀስቲን ቴይለር (Andreas Köstenberger & Justin Taylor) ከጠዋቱ 12፡30 ገደማ፣ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ አንድ ማይል ተኩል ርቃ በምትገኘው በደብረ ዘይት ተራራ ደቡባዊ ምሥራቅ ቁልቁለት ላይ…
የሆሣዕና እሑድ ማታ ለዘመናት ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያውን የሕማማት ሳምንት ቀን የሆሣዕና እሑድ (Palm Sunday) በማለት ስታከብረው ኖራለች። ለዚህም ምክንያቱ፣ ሕዝቡ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ በፊቱ የዘንባባ ቅርንጫፎችንና ልብሶቻቸውን ስላነጠፉ ነው።…
የሆሣዕና እሑድ ጠዋት “ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ የምትመጣዋ የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም።” (ማርቆስ 11፥9-10) የሆሣዕና እሑድ በቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ የዘመን አቈጣጠር ውስጥ፣ ኢየሱስ በምድራዊ ሕይወቱ…
እግዚአብሔር፣ ለሚወድዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን። (ሮሜ 8፥28) የመከራችንን ጥቃቅን ምክንያቶች አስረግጠን ባናውቃቸውም፤ መጽሐፍ ቅዱስ ግን እምነትን የሚያጸኑ ጉልህ ምክንያቶችን ይሰጠናል። እነዚህንም የምናስታውስበት መንገድ…
“በዘላለም ኪዳን ደም የበጎች ታላቅ እረኛ የሆነውን ጌታችን ኢየሱስን ከሞት ያስነሣው የሰላም አምላክ፣ ፈቃዱን እንድታደርጉ በመልካም ነገር ሁሉ ያስታጥቃችሁ፤ ደስ የሚያሰኘውንም በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በእኛ ያድርግ፤ ለእርሱ እስከ ዘላለም ድረስ…
በእርሱም በኩል አሁን ወደ ቆምንበት ጸጋ በእምነት መግባት ችለናል፤ የእግዚአብሔርንም ክብር ተስፋ በማድረግ ሐሤት እናደርጋለን። (ሮሜ 5፥2) ከሁሉ የላቀው ተስፋችን የእግዚአብሔርን ክብር ማየት ነው። “የእግዚአብሔርንም ክብር ተስፋ በማድረግ ሐሤት እናደርጋለን”…
እንግዲህ ስትበሉም ሆነ ስትጠጡ፣ ወይም ማንኛውንም ነገር ስታደርጉ፣ ሁሉንም ነገር ለእግዚአብሔር ክብር አድርጉት። … በእርሱ በኩል ለእግዚአብሔር አብ ምስጋና እያቀረባችሁ፣ በቃልም ሆነ በተግባር የምታደርጉትን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት። (1ኛ…