መከራን እንዴት እንመልከተው? | ታሕሳስ 1

“የሞት ማዕበል ከበበኝ፤ የጥፋትም ጐርፍ አሰጠመኝ። … የአምላክ መንገድ ፍጹም ነው።” (2ኛ ሳሙኤል 22፥5፣ 31) ኢዮብ በተፈጥሮ አደጋ 10 ልጆቹን ካጣ በኋላ እንዲህ ይላል፦ “እግዚአብሔር ሰጠ፥ እግዚአብሔርም ነሣ፤ የእግዚአብሔር ስም…

Continue Readingመከራን እንዴት እንመልከተው? | ታሕሳስ 1
የአዲሱ ኪዳን አዲስ ነገር | ሕዳር 28

“ነገር ግን ከዚያ ጊዜ በኋላ፣ ከእስራኤል ቤት ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው” ይላል እግዚአብሔር፤ “ሕጌን በልቡናቸው አኖራለሁ፤ በልባቸውም እጽፈዋለሁ። እኔ አምላክ እሆናቸዋለሁ፤ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ።" (ኤርምያስ 31፥33) ኢየሱስ፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ትዕዛዛትን…

Continue Readingየአዲሱ ኪዳን አዲስ ነገር | ሕዳር 28
“እሆንላታለሁ” ይላል እግዚአብሔር | ሕዳር 27

"በውስጧ ካለው የሰውና የከብት ብዛት የተነሣ፣ ኢየሩሳሌም ቅጥር እንደሌላት ከተማ ትሆናለች፤ እኔ ራሴ በዙሪያዋ የእሳት ቅጥር እሆንላታለሁ፤' ይላል እግዚአብሔር ‘በውስጧም ክብሯ እሆናለሁ።" (ዘካርያስ 2፥4-5) በብዙ ድካም እና ተስፋ መቁረጥ ስሜት ከእንቅልፌ የምነሳባቸው ጊዜያት…

Continue Reading“እሆንላታለሁ” ይላል እግዚአብሔር | ሕዳር 27
ሐዘንተኛ ሆኖ ደስተኛ | ሕዳር 26

"አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ ስለ ሆንህ፣ አምላክህ እግዚአብሔር የራሱ ሕዝብ፣ ርስትም እንድትሆንለት በምድር ላይ ከሚኖሩ ሕዝቦች ሁሉ መረጠህ።" (ዘዳግም 7፥6) ከመዳናችን ጀርባ ያለው የእግዚአብሔር ሉዓላዊነት በአምስቱ የጸጋ አስተምህሮ ነጥቦች ይብራራል። እነዚህ ነጥቦች የጆን…

Continue Readingሐዘንተኛ ሆኖ ደስተኛ | ሕዳር 26
አንበሳውና በጉ | ሕዳር 25

“እነሆ የመረጥሁት፣ የምወደውና በእርሱ ደስ የሚለኝ አገልጋዬ፣ መንፈሴን በእርሱ ላይ አኖራለሁ፤ እርሱም ለአሕዛብ ፍትሕን ያውጃል። አይጨቃጨቅም ወይም አይጮኽም፤ ድምፁም በአደባባይ አይሰማም። ፍትሕን ለድል እስኪያበቃ ድረስ፣ የተቀጠቀጠውን ሸምበቆ አይሰብርም፤ የሚጤሰውንም የጧፍ…

Continue Readingአንበሳውና በጉ | ሕዳር 25
እውነተኛ ደስታ ለባሎች እና ለሚስቶች | ሕዳር 24

እንግዲህ ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትገዛ፣ ሚስቶችም ለባሎቻቸው በማንኛውም ነገር እንደዚሁ መገዛት ይገባቸዋል። ባሎች ሆይ፤ ክርስቶስ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ወደዳትና ራሱንም ስለ እርሷ አሳልፎ እንደ ሰጠ፣ እናንተም ሚስቶቻችሁን ውደዱ። (ኤፌሶን 5፥24-25)…

Continue Readingእውነተኛ ደስታ ለባሎች እና ለሚስቶች | ሕዳር 24
Read more about the article የመስቀሉ ድል አድራጊ ውርደት | ሕዳር 23
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የመስቀሉ ድል አድራጊ ውርደት | ሕዳር 23

ሊቀ ካህናት የራሱ ያልሆነውን ደም ይዞ በየዓመቱ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን እንደሚገባ፣ ክርስቶስ ራሱን ብዙ ጊዜ መሥዋዕት ለማድረግ ወደ ሰማይ አልገባም። እንዲህ ቢሆን ኖሮ፣ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ክርስቶስ ብዙ ጊዜ መከራን…

Continue Readingየመስቀሉ ድል አድራጊ ውርደት | ሕዳር 23