ለጠላቶቻችሁ መጸለይ ማለት ምን ማለት ነው? | ሚያዚያ 8

"ጠላቶቻችሁን ውደዱ ፤ ለሚያሳድዷችሁም ጸልዩ።" (ማቴዎስ 5፥44) ለጠላቶቻችሁ መጸለይ ጥልቅ ከሆኑ የፍቅር ዓይነቶች አንዱ ነው። ይህም የሆነበት ምክንያት ደግሞ ለጠላቶቻችሁ መጸለይ ማለት ጥሩ ነገር እንዲሆንላቸው በእውነት መፈለግ ማለት ስለሆነ ነው።…

Continue Readingለጠላቶቻችሁ መጸለይ ማለት ምን ማለት ነው? | ሚያዚያ 8
Read more about the article ኢየሱስን ለማሰብ ሁለት መንገዶች | ሚያዚያ 7
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ኢየሱስን ለማሰብ ሁለት መንገዶች | ሚያዚያ 7

ከሙታን የተነሣውን፣ ከዳዊት ዘርም የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን ዐስብ፤ የእኔም ወንጌል ይኸው ነው። (2ኛ ጢሞቴዎስ 2፥8) ጳውሎስ ኢየሱስን ለማሰብ የሚረዱን ሁለት መንገዶችን ይጠቅሳል፦ አንደኛ ከሞት እንደተነሣ አስቡ፤ ሁለተኛ ደግሞ ከዳዊት ዘር…

Continue Readingኢየሱስን ለማሰብ ሁለት መንገዶች | ሚያዚያ 7
Read more about the article የፍርድ ቀን መጽሐፍት | ሚያዚያ 6
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የፍርድ ቀን መጽሐፍት | ሚያዚያ 6

ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ በታረደው በግ የሕይወት መጽሐፍ ላይ ስሞቻቸው ያልተጻፈ የምድር ሰዎች ሁሉ ለአውሬው ይሰግዳሉ። (ራእይ 13፥8) በሕይወት መጽሐፍ ለተጻፉት ሁሉ ድነት የተረጋገጠ ነገር ነው። በሕይወት መጽሐፍ መጻፍችን መዳናችንን የሚያረጋግጠው…

Continue Readingየፍርድ ቀን መጽሐፍት | ሚያዚያ 6
Read more about the article እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሞ ያበረታናል | ሚያዚያ 5
365 ቀናት | ጥሞናዎች
እግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሞ ያበረታናል | ሚያዚያ 5

“ስምዖን፣ ስምዖን ሆይ፤ እነሆ፣ ሰይጣን እንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ፤ እኔ ግን እምነትህ እንዳይጠፋ ስለ አንተ ጸለይሁ፤ አንተም በተመለስህ ጊዜ ወንድሞችህን አበርታ።” (ሉቃስ 22፥​31–32) ሌሎቹ ዐሥሩ ሐዋርያትስ (ይሁዳን ሳንቆጥር ማለት ነው)?…

Continue Readingእግዚአብሔር ሰዎችን ተጠቅሞ ያበረታናል | ሚያዚያ 5
Read more about the article ስትሰናከሉ እንዴት ምላሽ ትሰጣላችሁ? | ሚያዚያ 4
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ስትሰናከሉ እንዴት ምላሽ ትሰጣላችሁ? | ሚያዚያ 4

የማደርገው ላደርገው የምፈልገውን በጎ ነገር አይደለም፤ ዳሩ ግን ለማድረግ የማልፈልገውን ክፉ ነገር ነው። (ሮሜ 7፥19) ክርስቲያኖች በሽንፈት ብቻ የሚኖሩ አይደሉም። ነገር ግን ኃጢአትንም ፍጹም ድል አድርገውም አይኖሩም። እናም በኃጢአት ላይ…

Continue Readingስትሰናከሉ እንዴት ምላሽ ትሰጣላችሁ? | ሚያዚያ 4
Read more about the article ከኤቨረስት ተራራ የተሻለ | ሚያዚያ 3
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ከኤቨረስት ተራራ የተሻለ | ሚያዚያ 3

እግዚአብሔር፣ ለሚወዱትና እንደ ሐሳቡ ለተጠሩት፣ ነገር ሁሉ ተያይዞ ለበጎ እንዲሠራ እንደሚያደርግላቸው እናውቃለን። (ሮሜ 8፥28) በዚህ ግዙፍ በሆነው የተስፋ ቃል ውስጥ የምትኖሩ ከሆነ፣ በዓለም ረጅሙ እና ግዙፉ ከሆነው ከኤቨረስት ተራራ የበለጠ…

Continue Readingከኤቨረስት ተራራ የተሻለ | ሚያዚያ 3
Read more about the article ሁለቱ ጥልቅ ፍላጎቶቻችን | ሚያዚያ 2
365 ቀናት | ጥሞናዎች
ሁለቱ ጥልቅ ፍላጎቶቻችን | ሚያዚያ 2

በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ለሆኑት፣ ለተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን። (2ኛ ተሰሎንቄ 1፥1) እንደ ቤተ ክርስቲያን እኛ ሁላችን በእግዚአብሔር በአባታችን እና በጌታም በኢየሱስ ክርስቶስ ውስጥ ነን። ይህ ምን ማለት ነው?…

Continue Readingሁለቱ ጥልቅ ፍላጎቶቻችን | ሚያዚያ 2
Read more about the article የፍቅር እጆችን ምን ያሠራቸዋል? | ሚያዚያ 1
365 ቀናት | ጥሞናዎች
የፍቅር እጆችን ምን ያሠራቸዋል? | ሚያዚያ 1

ስለ እናንተ በምንጸልይበት ጊዜ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን አባት እግዚአብሔርን ሁልጊዜ እናመሰግናለን፤ ምክንያቱም በክርስቶስ ኢየሱስ ስላላችሁ እምነትና ለቅዱሳን ሁሉ ስላላችሁ ፍቅር ሰምተናል፤ ይህም የሆነው በሰማይ ተዘጋጅቶ ከተቀመጠላችሁ ተስፋ የተነሣ ነው።  (ቈላስይስ 1፥3-5) የዛሬይቷ…

Continue Readingየፍቅር እጆችን ምን ያሠራቸዋል? | ሚያዚያ 1