ሰባኪዎች የሚሰብኩት ለማን ነው?

ለማያምኑ፣ ለክርስቲያኖችና ለቤተ ክርስቲያን አባላት ስበክ ሰባኪዎች የሚሰብኩት ለማን ነው? በቅርብ ብዙ ስለ ስብከት የተጻፉ መጻሕፍትን ከመደርደሪያዬ ላይ አውርጄ እያገላበጥኩ ነበር፤ እናም የተገለጠለኝ ነገር ቀድሜ የጠየቅኩትን ጥያቄ ብዙም ሲመለከቱት አላየሁም።…

Continue Readingሰባኪዎች የሚሰብኩት ለማን ነው?
“ገላጭ” ስብከት ምንድን ነው?

መልስ ገላጭ ስብከት፣ የምንሰብከውን የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ማዕከላዊ ሐሳብ የስብከቱ አንኳር ሐሳብ በማድረግ፣ አሁን ላለ ነባራዊ ሁኔታ የሕይወት ተዛምዶ የሚሠራበት የስብከት ዐይነት ነው። በሌላ አነጋገር፣ ገላጭ ስብከት የአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ…

Continue Reading“ገላጭ” ስብከት ምንድን ነው?
ራስን ሆኖ መስበክ

ፊሊፕ ብሩክስ በታዋቂው የስብከት ትርጉሙ፣ “ስብከት ማለት እውነትን በማንነታችን ማስተላለፍ” ነው ሲል ተናግሯል፤ እንዲህ ብሎ ሲናገር ስለ አንድ ሰው የራሱ ማንነት እንጂ ስለ ሌላ ሰው ማንነት እያወራ እንዳልሆነ አምናለሁ።  ብዙ…

Continue Readingራስን ሆኖ መስበክ
ቤተ ክርስቲያንን እንዴት እንለውጥ?

መጋቢዎች ብዙ ጊዜ እንዲህ ብለው ይጠይቁኛል፦ “አብያተ ክርስቲያኖቻችንን መለወጥ የምንችለው እንዴት ነው?” በጣም ብዙ አገልጋዮች ለውጥ ለማምጣት እየሞከሩ ቤተ ክርስቲያናቸውን አግልለዋል። አንዳንዶቹ ከኀላፊነት ተባረዋል። አሁንም እረኛ እንደ መሆናችን መጠን እንዲህ…

Continue Readingቤተ ክርስቲያንን እንዴት እንለውጥ?
ታላቁ ተልእኮ ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምን ይፈልጋል?

ኢየሱስ፣ ሕዝቦችን ሁሉ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ያዘዘውን ትእዛዝ እንዲፈጽሙ (ማቴዎስ 28፥19) አብያተ ክርስቲያናት፦  ያለማቋረጥ ወንጌልን ሊሰብኩ ይገባል። ቤተ ክርስቲያን ዓለምን መስበክ ከፈለገች፣ ጎረቤቶቿን በመስበክ መጀመር አለባት። የመጀመሪያው እርምጃ፣ በእያንዳንዱ የቤተ…

Continue Readingታላቁ ተልእኮ ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምን ይፈልጋል?
ስለ መለወጥ ያለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ምን ዐይነት ተግባራዊ ለውጥ ያስከትላል?

ስለ መለወጥ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ያላት ቤተክርስቲያን እና የሌላት ቤተክርስቲያን መካከል ያለው የግንዛቤ ልዩነት ምን ይመስላል?

Continue Readingስለ መለወጥ ያለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ምን ዐይነት ተግባራዊ ለውጥ ያስከትላል?
ወንጌል ስብከትን በተመለከተ ያሉ መጥፎ ልማዶች

ወንጌል መስበክ ማለት የምሥራቹን ቃል መናገር ማለት ነው፤ ስለዚህ ትልቁ ጥፋት የሚሆነው ከነጭራሹ አለመናገር ነው። አንዳንድ ግዜ ማኅበራዊ ሥራ የሚሠሩ ክርስቲያኖች፣ ሰዎችን በመርዳትና በመንከባከብ ወንጌል የሰበኩ ይመስላቸዋል። ነገር ግን ስለ ክርስቶስ ሳንናገር ወንጌል ስብከት የለም።

Continue Readingወንጌል ስብከትን በተመለከተ ያሉ መጥፎ ልማዶች
መለወጥ እና ኅብረት

ሕብረት ፊተኛውን ቦታ መያዝ አለበት እየተባለ አይደለም። አንድ ሰው መጽደቅ "ስለ ነገረ ቤተ ክርስቲያን የመሆኑን ያክል ነገረ ድነት ተኮር አይደለም፤ ስለ ቤተ ክርስቲያን የመሆኑን ያክል ድነት ተኮር አይደለም" በማለት የተናገሩትን የኤን. ቲ. ራይትን የታወቀ አባባል ሊያስብ ይችላል። "አዲስ ኪዳን ቅድሚያ የሰጠውን ኋላ ማድረግ፣ አዲስ ኪዳን ከኋላ ያሰፈረውን ደግሞ ፊት ማድረግ" የሚለው እውቅ የሆነ የዳግላስ ሙ አባባል ለዚህ ግልጽ ምሳሌ ይሆንልናል።

Continue Readingመለወጥ እና ኅብረት