የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌ ምንድን ነው?

መልስ መሠረታዊ ሐሳብ፦ የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌ ሀ) 1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥1-7 እና ቲቶ 1፥6-9 ላይ ያሉትን መስፈርቶች የሚያሟላ፣ ለ) በጉባኤው ሽማግሌ መሆኑ የሚታወቅ፣ ሐ) ደግሞም ጉባኤውን፣ ቃሉን በማስተማር (1ኛ ጢሞቴዎስ 3፥2)፣ ለበጎቹ…

Continue Readingየቤተ ክርስቲያን ሽማግሌ ምንድን ነው?
መጋቢዎች ለሕዝባቸው እንዲጸልዩ የቀረበ ጥሪ

መጋቢ ለመሆን በእግዚአብሔር ከተጠራህ፣ ለሕዝብህ መጸለይ እንደምትፈልግ ርግጠኛ ነኝ። በሚያሳዝን ሁኔታ ግን ፍላጎት ብቻ በጭራሽ በቂ አይደለም። ጌታችን የራሱን ሰዎች ደቀ መዛሙርቱን፣ “በዚህ ተቀመጡ ከእኔም ጋር ትጉ” ብሎ በጠየቀ ጊዜ…

Continue Readingመጋቢዎች ለሕዝባቸው እንዲጸልዩ የቀረበ ጥሪ
የጌታ ራት እንዴት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያንን ይመሠርታል?

እጮኛሞች ተጋብተዋል የምንለው መቼ ነው? “አዎን ቃል እገባለሁ” ሲሉ ነው? ወይስ የሚያጋባቸው አገልጋይ፣ ባልና ሚስት ብሎ ሲጠራቸው ነው? ወይስ የጋብቻ ሥነ ሥርዐቱ ሲጠናቀቅ ነው? እነዚህ እያንዳንዳቸው ነገሮች፣ ለጋብቻ ምሥረታ አስፈላጊ…

Continue Readingየጌታ ራት እንዴት አጥቢያ ቤተ ክርስቲያንን ይመሠርታል?
ለምንድን ነው ሁሉም ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያንን መቀላቀል ያለበት?

መልስ መጽሐፍ ቅዱስ ስለሚያዝ ሁሉም ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያንን መቀላቀል አለበት። ምንም እንኳ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ሁሉም ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያንን መቀላቀል አለበት” የሚል ቀጥተኛ ትእዛዝ ባይገኝም፣ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የሚገኙ ሁለት…

Continue Readingለምንድን ነው ሁሉም ክርስቲያን ቤተ ክርስቲያንን መቀላቀል ያለበት?
ታላቁ ተልእኮ ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምን ይፈልጋል?

ኢየሱስ፣ ሕዝቦችን ሁሉ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ያዘዘውን ትእዛዝ እንዲፈጽሙ (ማቴዎስ 28፥19) አብያተ ክርስቲያናት፦  ያለማቋረጥ ወንጌልን ሊሰብኩ ይገባል። ቤተ ክርስቲያን ዓለምን መስበክ ከፈለገች፣ ጎረቤቶቿን በመስበክ መጀመር አለባት። የመጀመሪያው እርምጃ፣ በእያንዳንዱ የቤተ…

Continue Readingታላቁ ተልእኮ ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምን ይፈልጋል?
ስለ መለወጥ ያለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ምን ዐይነት ተግባራዊ ለውጥ ያስከትላል?

ስለ መለወጥ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ያላት ቤተክርስቲያን እና የሌላት ቤተክርስቲያን መካከል ያለው የግንዛቤ ልዩነት ምን ይመስላል?

Continue Readingስለ መለወጥ ያለ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ግንዛቤ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ምን ዐይነት ተግባራዊ ለውጥ ያስከትላል?
ወንጌል ስብከትን ከቤተ ክርስቲያን ጋር ማቆራኘት

የወንጌል ስብከትንና ቤተክርስቲያንን የሚያገናኝ ትልቅ ምስል አለ። የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን የመጀመሪያ ምዕራፎች ያስተዋለን ከሆነ፣ ሐዋሪያቱ ትንሣኤውን ሲሰብኩ ከጀርባ ደግሞ በጋራ የሚኖሩ፣ ያላቸውን በአንድነት ያደረጉና እግዚአብሔርን እያመሰገኑ በሰዎች መሃከል በሞገስ የሚመላለሱ ሰዎች ያሉባት ቤተክርስቲያን ነበረች (2፥47፤ 5፥13)። በሆነ ደረጃ የቤተ ክርስቲያን ሕልውና ከወንጌል ስብከት ጀርባ እንደ ምስክር ሆኖ ያገለግላል። በኢየሩሳሌም የነበሩ ሰዎች ቅዱሳንን በሞገስ እንዲመለከቱ አድርጓቸዋል፤ ብዙዎችንም ወደ ድነት የመራ ይመስላል።

Continue Readingወንጌል ስብከትን ከቤተ ክርስቲያን ጋር ማቆራኘት