የብልጽግና “ወንጌል” ተከታዮችን በወንጌል መድረስ

በአንድ የክረምት ማለዳ፣ መጽሐፍ ቅዱሴን እያነበብኩና ማስታወሻ እየያዝኩ በምወደው ካፌ ውስጥ ተቀምጬ ነበር። አንድ ሰው በተቀመጥኩበት ሲያልፍ መጽሐፍ ቅዱስ እያነበብኩ እንደሆነ አስተዋለና ከእኔ ጋር ማውራት ጀመረ። በአካባቢያችን ያለ የአንድ ትልቅ የብልጽግና…

Continue Readingየብልጽግና “ወንጌል” ተከታዮችን በወንጌል መድረስ
አፍሪካ፣ የብልጽግና ወንጌል እና ጥበቃ የማይደረግላቸው አብያተ ክርስቲያናት ችግር

በአፍሪካ ባሉ ብዙ አብያተ ክርስቲያናት የብልጽግና ወንጌልን ጨምሮ፣ ወንጌሉን በማጣመም የሚደረጉ አስተምህሮዎች ዘልቀው መግባታቸውን መካድ አይቻልም። የብልጽግና ወንጌል ጉዳይን ፍቱን በሆነ መንገድ መመልከት ከመጀመራችን በፊት፣ ይህን የስሕተት ወንጌል ያለ ምንም…

Continue Readingአፍሪካ፣ የብልጽግና ወንጌል እና ጥበቃ የማይደረግላቸው አብያተ ክርስቲያናት ችግር
የብልጽግና ወንጌል ስሕተቶች ምንድን ናቸው?

ባለፉት ዓመታት በዓለም ውስጥ ባሉ ትልልቅ አብያተ ክርስቲያናት የሚሰበከው መልእክት ተቀይሯል። በርግጥም በአሁኑ ጊዜ ብዙ ጉባኤዎች አዲስን ወንጌል እየተማሩ ነው። ይህ ወንጌል ብዙ ስሞች ይሰጠዋል፤ ለምሳሌ “ጥራው! የእኔ ነው በለው!” ወንጌል፣ “ንጠቅና ያዘው” ወንጌል፣ “የጤናና ሀብት” ወንጌል፣ “የብልጽግና ወንጌል” እና “የአዎንታዊ አዋጅ አስተምህሮ” ናቸው።

Continue Readingየብልጽግና ወንጌል ስሕተቶች ምንድን ናቸው?