ነገ ጠዋት አማኝ ሆነህ ትቀጥል ይሆን?

ክርስቲያን ሆይ! ነገ ማለዳ ስትነቃ አማኝ ሆነህ ለመቀጠልህ ምን ዋስትና አለህ? እንዲሁም ኢየሱስን እስክትገናኘው ድረስ ባሉ ሁሉ ማለዳዎችስ? መጽሐፍ ቅዱሳዊው መልስ ይህ ነው፦ እግዚአብሔር ያደርገዋል! ይህ ነገር ይዋጥላችኋል? ሙሉ በሙሉ…

Continue Readingነገ ጠዋት አማኝ ሆነህ ትቀጥል ይሆን?
ከእግዚአብሔር ጋር እንዴት የጠበቀ ግንኙነት ሊኖረን ይችላል?

እግዚአብሔር በሰጠው ተስፋ አማካኝነት ከእርሱ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዲኖረን፣ ዕድሉን ለእኛ አቅርቧል። የእግዚአብሔር ጥሪ ከእርሱ ጋር የጠበቀ ግንኙነት እንዲኖረን ነው። ይህ ጥሪ ከምንም ነገር በላይ በእርሱ ላይ ያለንን እምነት የሚፈትን…

Continue Readingከእግዚአብሔር ጋር እንዴት የጠበቀ ግንኙነት ሊኖረን ይችላል?
ረጃጅም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን የምንሸመድድባቸው ዐሥር ምክንያቶች

የመጽሐፍ ቅዱስ ረጃጅም ክፍሎችን ብቻ ሳይሆን፣ ሙሉ አንድ መጽሐፍ ሳይቀር በቃላችሁ መያዝ ትችላላችሁ። ከባድ የጭንቅላት ጉዳት አልያም ስትሮክ ወይም ሌላ ዐይነት ጉዳት ካለባቸው ጥቂት የማኅበረ ሰቡ ክፍል ካልተመደባችሁ በቀር ይህን…

Continue Readingረጃጅም የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን የምንሸመድድባቸው ዐሥር ምክንያቶች
የእግዚአብሔር ደስታ በእናንተ

እግዚአብሔር በእናንተ ደስታን ያገኛል? ሲመለከታችሁስ ፈገግ ይላል? በአጭሩ፣ ክርስቲያን ከሆናችሁ መልሱ አዎን ነው። ይሁን እንጂ እንዴትና ለምን እንዲሁም በምን መሠረት ለሚሉት ጥያቄዎች መልስና ማብራሪያ ያስፈልጋቸዋል። እግዚአብሔር በተቤዣቸው ላይ ያለውን ደስታ…

Continue Readingየእግዚአብሔር ደስታ በእናንተ
እግዚአብሔር መክበራችሁን አቅዷል

እግዚአብሔር እንድንገረም ስለሚፈልግ ወደ ፊት ስለሚገጥሙን አስደናቂ ነገሮች ነግሮናል። በርግጥም ተስፋ እንዳለን እንድናስብ ስለሚፈልግ ተስፋ የተሞሉ ነገሮችን ነግሮናል። ስለሚመጣው ነገር ባለን ተስፋ ከልብ የሆነ ደስታ ካልተሰማን ተስፋ ተስፋ አይሆንም። ለዚህም…

Continue Readingእግዚአብሔር መክበራችሁን አቅዷል
ራሱ እግዚአብሔርን ቀምሳችሁታልን?

“(በዚህ መልኩ) መንፈሳዊ መረዳት በዋነኛነት የሰማዩን ነገር ምግባራዊ ውበት መቅመስን በውስጡ ይይዛል” (ጆናታን ኤድዋርደስ፣ Religious Affections)። ጆናታን ኤድዋርድስ ለእኔ እንደ ሆነልኝ፣ እኔም ለእግዚአብሔር ሕዝብ ለነፍሳቸው ጥቂት እንኳ ብጠቅም ደስታዬ ምንኛ…

Continue Readingራሱ እግዚአብሔርን ቀምሳችሁታልን?
ኀጢአት መቼም ቢሆን ደስተኛ አያደርጋችሁም!

በእግዚአብሔር ቃል ውስጥ፣ “ብትሞት ግን ብዙ ፍሬ ታፈራለች” የሚለው ጥቅስ በተደጋጋሚ ተጠቅሷል (ዮሐንስ 12፥24)። በእያንዳንዱም ክርስቲያን ላይ ሞታችኋልና የሚለው ቃል ታትሟል (ቈላስይስ 3፥3)። ከልብ የሆነ የአማኝ ኑዛዜም፣ "ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ"…

Continue Readingኀጢአት መቼም ቢሆን ደስተኛ አያደርጋችሁም!