ወደ ሲኦል ወረደን?

የሕማማቱ ቅዳሜ ማታ "ዮሴፍም በፍታ ገዛ፤ ሥጋውንም አውርዶ በበፍታው ከከፈነው በኋላ፣ ከዐለት በተወቀረ መቃብር አኖረው፤ የመቃብሩንም ደጃፍ በድንጋይ ገጠመው።" (ማርቆስ 15፥46) ሁላችንም ኢየሱስ እንደ ሞተ እናውቃለን። "ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ፣…

Continue Readingወደ ሲኦል ወረደን?
ደሙ በእኛ ላይ ይሁን

የሕማማቱ ቅዳሜ ጠዋት የሕማማት ሳምንት፣ በዕለተ ቅዳሜ በአንጻራዊ ሁኔታ የተረጋጋና ጸጥታ የነገሠበት ነው። መቃብሩ ታትሟል፤ ጠባቂዎች ዘብ ቆመዋል፤ ደቀ መዛሙርቱ በግራ መጋባት፣ በፍርሀትና ተስፋ በመቊረጥ ስሜት ተደብቀው ይሆናል። አዳኙ ደግሞ…

Continue Readingደሙ በእኛ ላይ ይሁን