ስብከት ለምን አስፈለገ?
ባለፈው ሳምንት የቤተ ክርስቲያናችንን የእሁድ ጠዋት መልእክት ለማዘጋጀት 25 ሰዓታት ገደማ ወስዶብኝ ነበር። በ1ኛ ሳሙኤል 9-11 ላይ ስለተመሠረተ፣ መልእክት ከምለው ስብከት ብለው ይሻላል። ሙሉውን ጥቅስ አንብቤ ለ40 ደቂቃ ያህል ተናገርኩ፤…
ባለፈው ሳምንት የቤተ ክርስቲያናችንን የእሁድ ጠዋት መልእክት ለማዘጋጀት 25 ሰዓታት ገደማ ወስዶብኝ ነበር። በ1ኛ ሳሙኤል 9-11 ላይ ስለተመሠረተ፣ መልእክት ከምለው ስብከት ብለው ይሻላል። ሙሉውን ጥቅስ አንብቤ ለ40 ደቂቃ ያህል ተናገርኩ፤…
ስለ ሲኦል[1] ማሰብ ማንን ደስ ያሰኘዋል? እንዲያውም “ስለ ሲኦል ከማሰብ ይልቅ ስለ ሌላ ማንኛውም ነገር ማሰብ የተሻለ ነው” ብለን እንድናስብ ከሚያስገድዱን ርዕሶች አንዱና ዋነኛው አይደለምን? ለአንዳንዶች እንዲያውም የክርስትና አስተምህሮ የሆነው ትምህርተ ሲኦል እና የትምህርቱ አስፈሪነት (ማለትም ሲኦል ዘላለማዊ የሆነ፣ የእግዚአብሔር ጠላቶች ሁሉ በሙሉ ማንነታቸውና በሙሉ ንቃታቸው በማያቋርጥ ስቃይ የሚሰቃዩበት ቦታ መሆኑ)፣ ስለ እርሱ ማሰብን ወደ መሸሽ ብቻ ሳይሆን ከናካቴው ሲኦል የሚባል ነገር የለም ብሎ ወደ መደምደም የክህደት ጫፍ አድርሷቸዋል።
ተጫዋቾቹን ሰለ ጨዋታ እያስተማረ፣ ነገር ግን በተግባር ስለማያሰለጥን አሰልጣኝ ምን ታስባላችሁ? የሒሳብ ትምህርትን የሚያስተምር፣ ነገር ግን ተማሪዎቹ ሲሳሳቱ ስለማያርም መምህርስ? ወይንም ስለ ጤንነት ብዙ እያወራ የራሱን ካንሰር ችላ የሚልስ ሐኪም?…
የቤተ ክርስቲያን መጋቢዎች (ፓስተሮች) አንዳንድ ጊዜ የቤተ ክርስቲያን ዲሲፕሊንን ሲተገብሩ የሚከተሉትን ስሕተቶች ይሠራሉ፦ የቤተ ክርስቲያን ዲሲፕሊን ምን እንደሆነ እና ለምን ተግባራዊ መደረግ እንዳለበት ለጉባኤያቸው አያስተምሩም። ትርጉም ያለው የቤተክርስቲያን አባልነትን ተግባራዊ…
ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የመጣ አንድ እምነት አለኝ። ይሄም፣ የዛሬዋን ቤተ ክርስቲያን የሚያስፈልጋት አዲስ እና ዘላቂ የሆነ የመንፈስ ቅዱስ ሥራ መሆኑ ነው። ይህ ጽኑ እምነት፣ ለእኔ ቢያንስ፣ መንፈስ ቅዱስ እንዲወርድ…
"የክርስቶስ እጮኛ አመንዝራ ልትሆን አትችልም፤ ያልተበላሸች እና ንጽሕት ናት። አንድ ቤት ታውቃለች፤ በንጽሕና ቅድስናዋን ትጠብቃለች። ለእግዚአብሔር ትጠብቀናለች። የወለደቻቸውን ለመንግሥቱ ትሾማለች። ማንኛውም ከቤተ ክርስቲያን ተለይቶ ከሴተኛ አዳሪ ጋር የሚተባበር፣ ከቤተ ክርስቲያን…
መልስ ከባህል በኩል ያለ ተግዳሮት፦ በአሁኑ ዘመን ያሉ ሰዎች ሁሉንም አካታች መሆን ይወዳሉ። ሁሉም ሰው ትክክል እንዲሆን እንፈልጋለን። ጭራሽ ብቸኛው ሰው ሊሳሳትበት የሚችልበት መንገድ ሌላ ሰው ስለማንኛውም ነገር ተሳስቶ ሊሆን…
ወንጌልን እየሰበክን መሆኑን በምን እናውቃለን? መልሱ ስለ ወንጌል ስብከት ባለን መረዳት ላይ ይወሰናል። ወንጌል ስብከትን መጽሐፍ ቅዱሳዊ በሆነ መንገድ ማብራራት፣ የወንጌል ስብከት ልምምዳችንን በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ላይ ማድረግ እንድንችል ይረዳናል።…