በመሲሑ ላይ የተነሣው ዐመፅ
የክሕደት ረቡዕ ማታ ከዚህ በኋላ ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ ሊሰጠው ወደ ካህናት አለቆች ሄደ። (ማርቆስ 14፥10) የካህናት አለቆች እርሱን መግደል ፈልገው ነበር። ነገር ግን በአደባባይ ሊገድሉት አልቻሉም።…
የክሕደት ረቡዕ ማታ ከዚህ በኋላ ከዐሥራ ሁለቱ አንዱ የሆነው የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ ሊሰጠው ወደ ካህናት አለቆች ሄደ። (ማርቆስ 14፥10) የካህናት አለቆች እርሱን መግደል ፈልገው ነበር። ነገር ግን በአደባባይ ሊገድሉት አልቻሉም።…
የክሕደት ረቡዕ ጠዋት ረቡዕ በጸጥታ የተዋጠ ሆኖ ዐለፈ። በታላቅም ዝምታ የተሞላ ነበር። ያለፉት ሦስት ቀናት በድራማ ተጥለቅልቀው ነበር። ይኸውም የእሑዱ የድል አድራጊነት ጕዞ፣ የሰኞው የቤተ መቅደሱ መንጻት፣ እና የማክሰኞው የቤተ…