ወደ ሲኦል ወረደን?

የሕማማቱ ቅዳሜ ማታ "ዮሴፍም በፍታ ገዛ፤ ሥጋውንም አውርዶ በበፍታው ከከፈነው በኋላ፣ ከዐለት በተወቀረ መቃብር አኖረው፤ የመቃብሩንም ደጃፍ በድንጋይ ገጠመው።" (ማርቆስ 15፥46) ሁላችንም ኢየሱስ እንደ ሞተ እናውቃለን። "ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ፣…

Continue Readingወደ ሲኦል ወረደን?
ደሙ በእኛ ላይ ይሁን

የሕማማቱ ቅዳሜ ጠዋት የሕማማት ሳምንት፣ በዕለተ ቅዳሜ በአንጻራዊ ሁኔታ የተረጋጋና ጸጥታ የነገሠበት ነው። መቃብሩ ታትሟል፤ ጠባቂዎች ዘብ ቆመዋል፤ ደቀ መዛሙርቱ በግራ መጋባት፣ በፍርሀትና ተስፋ በመቊረጥ ስሜት ተደብቀው ይሆናል። አዳኙ ደግሞ…

Continue Readingደሙ በእኛ ላይ ይሁን
ለምን ተውኸኝ?

የስቅለት ዐርብ ማታ በዘጠኝም ሰዓት ኢየሱስ፣ “ኤሎሄ፣ ኤሎሄ፣ ላማ ሰበቅታኒ?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ (ማርቆስ 15፥34)። እስከዚህ ነጥብ ድረስ፣ የስቅለቱ ትረካ ያተኰረው በኢየሱስ አካላዊ ሥቃዮች ላይ ነበር። እነርሱም ግርፋቱ፥ የእሾህ…

Continue Readingለምን ተውኸኝ?
የእኔ ፈቃድ አይሁን

ጸሎተ ሐሙስ ማታ "አባ፣ አባት ሆይ፤ ሁሉ ነገር ይቻልሃልና ይህን ጽዋ ከእኔ አርቀው፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን” (ማርቆስ 14፥36) ኢየሩሳሌምን ጨለማ ውጧት ነበር። ነዋሪዎቿ የፋሲካ ራታቸውን…

Continue Readingየእኔ ፈቃድ አይሁን
ያስፈልገን የነበረው፣ ነገር ግን ፈጽሞ ያልፈለግነው ንጉሥ

የሕማማት ማክሰኞ ምሽት “የሰው ልጅ ለካህናት አለቆችና ለጸሐፍት ዐልፎ ይሰጣል፤ እነርሱም የሞት ፍርድ ይፈርዱበታል፤ አሳልፈው ለአሕዛብ ይሰጡታል” (ማርቆስ 10፥33) ወደ ቀራንዮ የሚወስደው መንገድ ለእነዚያ የመጀመሪያዎቹ ደቀ መዛሙርት የመተማመን ሳይሆን ግራ…

Continue Readingያስፈልገን የነበረው፣ ነገር ግን ፈጽሞ ያልፈለግነው ንጉሥ