በ11ኛው ሰዓት ጥሶ መውጣት | የካቲት 8
“ኢየሱስ ሆይ፤ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ” አለው። (ሉቃስ 23፥42) ተስፋን ከሚገድሉ ነገሮች መካከል ትልቁ፣ ለረጅም ጊዜ ለመለወጥ ሞክራችሁ ሳይሳካላችሁ ሲቀር ነው። ወደ ኋላ ዞር ብላችሁ፣ “ታዲያ ምን ጠቀመኝ?” ብላችሁ ታስባላችሁ።…
“ኢየሱስ ሆይ፤ በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ” አለው። (ሉቃስ 23፥42) ተስፋን ከሚገድሉ ነገሮች መካከል ትልቁ፣ ለረጅም ጊዜ ለመለወጥ ሞክራችሁ ሳይሳካላችሁ ሲቀር ነው። ወደ ኋላ ዞር ብላችሁ፣ “ታዲያ ምን ጠቀመኝ?” ብላችሁ ታስባላችሁ።…
እርሱም በወራጅ ውሃ ዳር እንደ ተተከለች፣ ፍሬዋን በየወቅቱ እንደምትሰጥ፣ ቅጠሏም እንደማይጠወልግ ዛፍ ነው፤ የሚሠራውም ሁሉ ይከናወንለታል። (መዝሙር 1፥3) በመዝሙር 1፥3 ውስጥ ያለው ተስፋ ወደ ክርስቶስ የሚያመለክተው እንዴት ነው? “የሚሠራውም ሁሉ…
እኛ ግን አምነው ከሚድኑት ወገን እንጂ፣ ወደ ኋላ አፈግፍገው ከሚጠፉት አይደለንም። (ዕብራውያን 10፥39) ፍቅር የሚያስከፍለውን ጊዜያዊ ዋጋ ተመልክታችሁ፣ በእግዚአብሔር ታላቅ ተስፋዎች ከማመን ወደኋላ አትበሉ። የምታፈገፍጉ ከሆነ፣ ተስፋዎቹን ብቻ ሳይሆን የምታጡት…
እንዲያው ሳይቸግረኝ መንገድ ስቼ ሄድሁ፤ አሁን ግን ቃልህን እጠብቃለሁ። (መዝሙር 119፥67) ይህ ቁጥር የሚያሳየው እግዚአብሔር መከራን የሚልክብን ቃሉን እንድንማር ለመርዳት እንደሆነ ነው። ይህ እንዴት ይሰራል? መከራ የእግዚአብሔርን ቃል እንድንማር እና…
ልጆች ሆይ፤ ኀጢአታችሁ ስለ ስሙ ተሰርዮላችኋልና፣ እጽፍላችኋለሁ። (1ኛ ዮሐንስ 2፥12) እግዚአብሔር ሰዎችን የሚወድደው፣ ይቅር የሚለው፣ እና የሚያድነው ስለ ስሙ ሲል እና ለራሱ ክብር ሲል መሆኑ አጽንኦት ሊሰጠው የሚገባው ለምንድን ነው?…
“በደላችንን ይቅር በለን፤ እኛም የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና። ወደ ፈተናም አታግባን፤ ከክፉው አድነን እንጂ።” (ሉቃስ 11፥4) ማነው ማንን መጀመሪያ ይቅር የሚለው? በአንድ በኩል ኢየሱስ፣ “በደላችንን ይቅር በለን፤ እኛም የበደሉንን ሁሉ ይቅር ብለናልና”…
“በዚህም ለዳዊት ቀንድ አበቅላለሁ፤ ለቀባሁትም ሰው መብራት አዘጋጃለሁ። ጠላቶቹን ኀፍረት አከናንባቸዋለሁ፤ እርሱ ግን በራሱ ላይ የደፋው ዘውድ ያበራል።” (መዝሙር 132፥17-18) እግዚአብሔር ለዳዊት ከገባው ኪዳን ተጠቃሚ የሚሆነው ማነው? መዝሙር 132፥17-18 በድጋሚ…
“ነፍሴ ሆይ፤ ለምን ትተክዢያለሽ? ለምንስ በውስጤ ትታወኪያለሽ? ተስፋሽን በአምላክ ላይ አድርጊ፣ አዳኜና አምላኬን፣ ገና አመሰግነዋለሁ።” (መዝሙር 42፥11) በመንፈሳዊ ሕይወታችን የሚያጋጥመንን ተስፋ መቁረጥ መዋጋት መማር አለብን። ውጊያው ወደፊት በሚገለጠው ጸጋ ላይ…