የሕይወቴ ዋነኛ የተስፋ ቃል

የሕይወቴ ዋነኛ የተስፋ ቃል፦ እግዚአብሔር ተስፋዬን ያጸናበት መንገድ አንዳንድ ቃላት ነፍሳችሁን ሰርስረው በመግባት አስተሳሰባችሁን በተስፋ መሙላት እና ስለ ሁሉም ነገሮች ያላችሁን አተያይ መቀየር ይችላሉ። በሮሜ 8፥32 ሐዋርያው ጳውሎስ ሁሉን ስለሚያጠቃልለው…

Continue Readingየሕይወቴ ዋነኛ የተስፋ ቃል
የእግዚአብሔር ልጆች ያላቸው ኀይልና ልዩ መብት

አሁን የራሳችሁን የግል የጸሎት ሕይወት በአዲስ መልክ ለመመልከትና በመጪዎቹ ቀናት ውስጥ ልታደርጉት ስለምትችሉት አንድ ወይም ሁለት ማስተካከያዎች የምታስቡበት ጊዜ ነው። ወደ ፊት ለመራመድና ለማደግ የተሻለው መንገድ ሁሉንም ነገር በአንድ ጊዜ…

Continue Readingየእግዚአብሔር ልጆች ያላቸው ኀይልና ልዩ መብት
ካንሰራችሁን አታባክኑት!

ይህንን ስጽፍ የፕሮስቴት ቀዶ ጥገና የሚደረግልኝ ቀን ዋዜማ ላይ ሆኜ ነው። በተአምራትም ይሁን በመድኀኒት የሚሠራውን የእግዚአብሔርን የፈውስ ኀይል አምናለሁ። ስለ ሁለቱም ዐይነት የፈውስ መንገዶች መጸለይ ትክክለኛ እና መልካም እንደሆነ አምናለሁ።…

Continue Readingካንሰራችሁን አታባክኑት!
የእግዚአብሔር ውበት፦ ለስልቹዎች፣ ለባተሌዎች እና ድባቴ ላጠቃቸው

ካለብን የኀጢአት እስራት ለማምለጥ በክርስቶስ ወደ እግዚአብሔር ክብር ልንቀርብ ይገባናል። ብቸኛው ተስፋችን እርሱ ነው። በዚህ ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ የነገረ መለኮት ምሁሩ ጆናታን ኤድዋርድስ የተካነ ነበር። በመጽሐፍ ቅዱስ ሁሉ ውስጥ የእግዚአብሔርን…

Continue Readingየእግዚአብሔር ውበት፦ ለስልቹዎች፣ ለባተሌዎች እና ድባቴ ላጠቃቸው
አቅጣጫ ቀያሪው ጉዳይ

በትውልድ መካከል አቅጣጫ ቀያሪው ጉዳይ ስለ ውጤታማ የመጽሐፍ ቅዱስ ሥልጣን ያለው አረዳድና ስለሚገልጠው እውነታዎች ነው። "በትውልድ መካከል ልዩነት ፈጣሪው ጉዳይ የመጽሐፍ ቅዱስ ሥልጣን ነው" ብቻ ለምን አላልኩም? በርግጥ የዐረፍተ ነገሩም…

Continue Readingአቅጣጫ ቀያሪው ጉዳይ
ክርስቲያናዊ ሄዶኒዝም፦ ሐዘንተኞች ስንሆን ሁልጊዜ ደስተኞች ነን

ክርስቲያናዊ ሄዶኒዝምን በተመለከተ፣ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አፈታትን ተከትሎ ሙግት ማቅረብ አንድ ነገር ነው። ሰዎች ይህ እውነት ልባቸው ውስጥ ሰርጾ እንዲገባ መርዳት ግን ከዚህ የላቀና ከባዱ ነገር ነው። አሁን ላደርግ የምሞክረውም ይህንኑ…

Continue Readingክርስቲያናዊ ሄዶኒዝም፦ ሐዘንተኞች ስንሆን ሁልጊዜ ደስተኞች ነን
የእግዚአብሔርን ድምፅ የሰማሁባት ማለዳ

ከዕለታት በአንዱ ሰኞ ማለዳ 12 ሰዓት አካባቢ መጋቢት 19፣ 2007 ዓ.ም. እ.ኤ.አ. የገጠመኝን ድንቅ ነገር ልንገራችሁ። እግዚአብሔር ራሱ ተናገረኝ። የተናገረኝ እግዚአብሔር ለመሆኑ ምንም ጥርጥር አልነበረውም። ከሆነ ሰው ጋር የነበራችሁ ውይይት…

Continue Readingየእግዚአብሔርን ድምፅ የሰማሁባት ማለዳ
ካልቪናዊያን የሰከኑ እና ቸሮች ሊሆኑ ይገባል

ለአንድ ካልቪናዊ ቁጡ እና ደግነት የጎደለው ተደርጎ ከመግለጽ የከፋ መግለጫ እምብዛም የለም። እንዴት ነው የእግዚአብሔርን ትልቅነት ለመረዳት እየተፋለሙ ያሉ ሰዎች፣ መልሰው በመከራ ውስጥ ያለውን ኅብረተሰብ ሰላም የሚነሱት? ደግሞስ እንዴት ነው…

Continue Readingካልቪናዊያን የሰከኑ እና ቸሮች ሊሆኑ ይገባል