ለምን ተውኸኝ?

የስቅለት ዐርብ ማታ በዘጠኝም ሰዓት ኢየሱስ፣ “ኤሎሄ፣ ኤሎሄ፣ ላማ ሰበቅታኒ?” ብሎ በታላቅ ድምፅ ጮኸ (ማርቆስ 15፥34)። እስከዚህ ነጥብ ድረስ፣ የስቅለቱ ትረካ ያተኰረው በኢየሱስ አካላዊ ሥቃዮች ላይ ነበር። እነርሱም ግርፋቱ፥ የእሾህ…

Continue Readingለምን ተውኸኝ?
ተፈጸመ

የስቅለት ዐርብ ጠዋት ዕለተ ዐርብ ሚያዝያ 3፣ 33 ዓ.ም. ነው። አብዛኛው የሰው ልጅ ስለዚህ ጕዳይ ምንም ፍንጭ የለውም። ይሁን እንጂ በሰው ልጅ ታሪክ ውስጥ እጅግ ጨለማን የተሞላ ቀን ነው። በሮም፣…

Continue Readingተፈጸመ
የእኔ ፈቃድ አይሁን

ጸሎተ ሐሙስ ማታ "አባ፣ አባት ሆይ፤ ሁሉ ነገር ይቻልሃልና ይህን ጽዋ ከእኔ አርቀው፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ ሳይሆን የአንተ ፈቃድ ይሁን” (ማርቆስ 14፥36) ኢየሩሳሌምን ጨለማ ውጧት ነበር። ነዋሪዎቿ የፋሲካ ራታቸውን…

Continue Readingየእኔ ፈቃድ አይሁን
ይህን እናምናለን

ብዙ የወንጌላዊያን አማኞች፣ የእምነት አንቀጾችንና መግለጫዎችን (creeds and confessions) በደመ ነፍስ ይጠራጠራሉ፡፡ እነዚህ የእምነት አንቀጾችና መግለጫዎች፣ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት የክርስትናን እምነት በዐጭርና በሚገባ መልኩ ለመግለጽ፣ ለዘመናት የተጠቀሙባቸው በአግባብ የተቀመሩ ቃላት…

Continue Readingይህን እናምናለን
ቅድስናን መከታተል፤ ከጄሪ ብሪጅስ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ

ቴብል ቶክ፦ ወደ ክርስትናእምነትእንዴት ልትመጣቻልክ? ጌታ ከ ዘ ናቪጌተርስ ጋራ እንድታገለግል የጠራህስ እንዴት ነው? ጄሪ ብሪጅስ፦ ያደግሁት በየእሑዱ ላላመኑት ሰዎች ጌታን የመቀበል የመድረክ ጥሪ በሚደረግበት ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ነው። በ9፣…

Continue Readingቅድስናን መከታተል፤ ከጄሪ ብሪጅስ ጋራ የተደረገ ቃለ ምልልስ
የእግዚአብሔር ቅጣት በረከት

ወላጆች ከልጆቻቸው በላይ በቀላሉ የቅጣት ጥቅም ይታያቸዋል። ልጅ እያለሁ፣ ወላጆቼ የሚቀጡኝ ስለሚወዱኝ ነው የሚለውን ሐሳብ አልስማማበትም ነበር። በፍጹም በዚያ መልኩ አላየሁትም ነበር። የራሴ ተከላካይ ጠበቃ ሆኜ፣ የቅጣቴን ክብደት፣ የተደረገብኝን የጥድፊያ…

Continue Readingየእግዚአብሔር ቅጣት በረከት
ስግብግብነትና ልከኝነት

ስለ ስግብግብነት የሚደረጉ ውይይቶች ላይ ሁለት ስሕተቶች ይስተዋላሉ። የመጀመሪያው ስግብግብነት የሚመለከተው፣ የሰውነት ቅርጻቸውን ያልጠበቁ ሰዎችን ብቻ ነው የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ስግብግብነት ምግብን ብቻ ያካትታል የሚለው ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ…

Continue Readingስግብግብነትና ልከኝነት