ወደ ክርስቲያናዊ አደጋ ጥሪ
ክርስቶስ የዘላለማዊ ሥጋትና አደጋን በማስወገድ ሕዝቡን ወደ ማያቋርጥ ነገር ግን ጊዜያዊ ወደሆነ አደጋ ጠርቶታል።
ክርስቶስ የዘላለማዊ ሥጋትና አደጋን በማስወገድ ሕዝቡን ወደ ማያቋርጥ ነገር ግን ጊዜያዊ ወደሆነ አደጋ ጠርቶታል።
የወንጌል ስብከትንና ቤተክርስቲያንን የሚያገናኝ ትልቅ ምስል አለ። የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን የመጀመሪያ ምዕራፎች ያስተዋለን ከሆነ፣ ሐዋሪያቱ ትንሣኤውን ሲሰብኩ ከጀርባ ደግሞ በጋራ የሚኖሩ፣ ያላቸውን በአንድነት ያደረጉና እግዚአብሔርን እያመሰገኑ በሰዎች መሃከል በሞገስ የሚመላለሱ ሰዎች ያሉባት ቤተክርስቲያን ነበረች (2፥47፤ 5፥13)። በሆነ ደረጃ የቤተ ክርስቲያን ሕልውና ከወንጌል ስብከት ጀርባ እንደ ምስክር ሆኖ ያገለግላል። በኢየሩሳሌም የነበሩ ሰዎች ቅዱሳንን በሞገስ እንዲመለከቱ አድርጓቸዋል፤ ብዙዎችንም ወደ ድነት የመራ ይመስላል።
አንዳንድ ሰዎች የወንጌል ስብከት ተግባርን ለሰባኪዋች፣ ለዕቅበተ እምነት አስተማሪዎች፣ ወይም ለአስተማሪዋች ብቻ ትተውታል፤ ነገር ግን አዲሱ ኪዳን ሁሉም ክርስቲያን አገልጋይ እንደሆነ ይናገራል።
በዘመናችን ትኩረት ከሚሰጣቸው ጉዳዪች ውስጥ አንዱ ዐውዳዊነት ነው። በቀላል አነጋገር፣ ዐውዳዊነት ወንጌልን እና ቤተ ክርስቲያንን በተቻለ መጠን በአንዳች የባህል ዐውድ ውስጥ ቅቡል የማድረግን ሂደት ለመግለጥ የምንጠቀምበት ቃል ነው።
ለምንኖርበት ማኅበረሰብ ወንጌልን መስበክ እጅግ አስፈላጊ እንደሆነ ክርስቲያኖችን ለማሳመን ብዙም ጥረት አያስፈልግም። እንዲያውም አንድ የመንፈሳዊ ኮንፍረንስ ሥራ ላይ ተሳታፊ ሰዎችን ማግኘት ከባድ ነገር አይደለም። ነገር ግን፣ ብዙ ጊዜ ወንጌልን ለማኅበረሰባችን…
ወንጌል መስበክ ማለት ክርስቶስ ኅጢአተኞችን ለማዳን ያደረገውን መልካም ዜና መናገር ነው። ይህንንም ለማድረግ እነዚህን እውነቶች የግድ መናገር ይኖርብናል፦ 1. እግዚአብሔር ቅዱስ ነው (1ኛ ዮሐንስ 1፥5)። እርሱ የሚታይውም የማይታየውም ዓለም ፈጣሪ…
ወንጌል ምንድን ነው? በወንጌላውያን አማንያን ዘንድ ለረጅም ጊዜ እየተካሄዱ ካሉ ክርክሮች መካከል ዋነኛው “ወንጌልን በምን መልኩ እንረዳው?” የሚል ነው። የወንጌል ትርጉሙስ ምንድን ነው? አንዳንዶች እንደሚረዱት፣ “ወንጌል ማለት ኅጢአተኛ የሆኑ ሰዎች…