መከራ ያቀጣጠለው ንቅናቄ
ዴቪድ ብሬነርድ (1718-1747) በሕይወት የኖረው 29 ዓመት ከ5 ወር ከ19 ቀናት ብቻ ነበር። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ክርስቲያን የነበረው ለስምንት ዓመታት ሲሆን፣ በሚሲዮናዊነት ያሳለፈው ደግሞ አራት ዓመታትን ብቻ ነበር። ሕይወቱ አጭር…
ዴቪድ ብሬነርድ (1718-1747) በሕይወት የኖረው 29 ዓመት ከ5 ወር ከ19 ቀናት ብቻ ነበር። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ክርስቲያን የነበረው ለስምንት ዓመታት ሲሆን፣ በሚሲዮናዊነት ያሳለፈው ደግሞ አራት ዓመታትን ብቻ ነበር። ሕይወቱ አጭር…
ምንም እንኳ ወደ 21 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎች በአሜሪካ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆች ውስጥ ቢኖሩም ትኩረቴን የሳበው ግን የቁጥሩ ትልቅነት አልነበረም። ይልቁንም የወቅቱ ወሳኝነት እንጂ። በሕይወታችን ወሳኝ በሆኑ በእነዚህ ወቅቶች ላይ ሕይወትን የሚያቀኑ…
አዶኒራም ጀድሰን (1788-1850) አዶኒራም ጀድሰን በሕይወት ዘመኑ የደረሱበት መከራዎች ታሪክ እጅግ አስገራሚ ነው። “ይህኛውስ አሰቃቂ ነው፤ ከዚህ የባሰ ምንም ሊደርስበትና ሊቋቋመው አይችልም” ስትሉ ሌላ ደግሞ ይገጥመዋል። እንዲያውም ከእግዚአብሔር ረጅም ታሪካዊ…
ኢየሱስ፣ ሕዝቦችን ሁሉ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ያዘዘውን ትእዛዝ እንዲፈጽሙ (ማቴዎስ 28፥19) አብያተ ክርስቲያናት፦ ያለማቋረጥ ወንጌልን ሊሰብኩ ይገባል። ቤተ ክርስቲያን ዓለምን መስበክ ከፈለገች፣ ጎረቤቶቿን በመስበክ መጀመር አለባት። የመጀመሪያው እርምጃ፣ በእያንዳንዱ የቤተ…
ወንጌል መስበክ ማለት የምሥራቹን ቃል መናገር ማለት ነው፤ ስለዚህ ትልቁ ጥፋት የሚሆነው ከነጭራሹ አለመናገር ነው። አንዳንድ ግዜ ማኅበራዊ ሥራ የሚሠሩ ክርስቲያኖች፣ ሰዎችን በመርዳትና በመንከባከብ ወንጌል የሰበኩ ይመስላቸዋል። ነገር ግን ስለ ክርስቶስ ሳንናገር ወንጌል ስብከት የለም።
ክርስቶስ የዘላለማዊ ሥጋትና አደጋን በማስወገድ ሕዝቡን ወደ ማያቋርጥ ነገር ግን ጊዜያዊ ወደሆነ አደጋ ጠርቶታል።
የወንጌል ስብከትንና ቤተክርስቲያንን የሚያገናኝ ትልቅ ምስል አለ። የሐዋርያት ሥራ መጽሐፍን የመጀመሪያ ምዕራፎች ያስተዋለን ከሆነ፣ ሐዋሪያቱ ትንሣኤውን ሲሰብኩ ከጀርባ ደግሞ በጋራ የሚኖሩ፣ ያላቸውን በአንድነት ያደረጉና እግዚአብሔርን እያመሰገኑ በሰዎች መሃከል በሞገስ የሚመላለሱ ሰዎች ያሉባት ቤተክርስቲያን ነበረች (2፥47፤ 5፥13)። በሆነ ደረጃ የቤተ ክርስቲያን ሕልውና ከወንጌል ስብከት ጀርባ እንደ ምስክር ሆኖ ያገለግላል። በኢየሩሳሌም የነበሩ ሰዎች ቅዱሳንን በሞገስ እንዲመለከቱ አድርጓቸዋል፤ ብዙዎችንም ወደ ድነት የመራ ይመስላል።
አንዳንድ ሰዎች የወንጌል ስብከት ተግባርን ለሰባኪዋች፣ ለዕቅበተ እምነት አስተማሪዎች፣ ወይም ለአስተማሪዋች ብቻ ትተውታል፤ ነገር ግን አዲሱ ኪዳን ሁሉም ክርስቲያን አገልጋይ እንደሆነ ይናገራል።