የወንጌል ማዕከላዊነት፦ ማስጠንቀቂያ እና ምክር
ወንጌልን ሳንለቅ ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች ላይ እንዴት መሥራት እንችላለን? በሌላ አቅጣጫ ደግሞ ወንጌል ብቸኛ አስፈላጊ ነገር ከሆነ ከወንጌል አልፈን ሌሎች ነገሮች ላይ መሥራት በመርሕ ደረጃ ልክ ሊሆን ይችላልን? እነዚህ ሁለት…
ወንጌልን ሳንለቅ ሌሎች አስፈላጊ ነገሮች ላይ እንዴት መሥራት እንችላለን? በሌላ አቅጣጫ ደግሞ ወንጌል ብቸኛ አስፈላጊ ነገር ከሆነ ከወንጌል አልፈን ሌሎች ነገሮች ላይ መሥራት በመርሕ ደረጃ ልክ ሊሆን ይችላልን? እነዚህ ሁለት…
መልስ መጽሐፍ ቅዱስ ሊካድ በማይቻል ግልጽነት በርካታ ነጥቦችን ያስተምራል። የተልእኮዎች ውጤት ከእግዚአብሔር እንጂ መሣሪያ ከሆነው ከሰው አይደሉም። ”እኔ ተከልሁ፤ አጵሎስ ውሃ አጠጣ፤ ያሳደገው ግን እግዚአብሔር ነው። ስለዚህ የሚያሳድግ እግዚአብሔር እንጂ፣ የሚተክልም…
የብልጽግና ወንጌል ቤተ ክርስቲያንን እንዴት መለየት እንችላለን?
ዴቪድ ብሬነርድ (1718-1747) በሕይወት የኖረው 29 ዓመት ከ5 ወር ከ19 ቀናት ብቻ ነበር። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ክርስቲያን የነበረው ለስምንት ዓመታት ሲሆን፣ በሚሲዮናዊነት ያሳለፈው ደግሞ አራት ዓመታትን ብቻ ነበር። ሕይወቱ አጭር…
ምንም እንኳ ወደ 21 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎች በአሜሪካ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆች ውስጥ ቢኖሩም ትኩረቴን የሳበው ግን የቁጥሩ ትልቅነት አልነበረም። ይልቁንም የወቅቱ ወሳኝነት እንጂ። በሕይወታችን ወሳኝ በሆኑ በእነዚህ ወቅቶች ላይ ሕይወትን የሚያቀኑ…
አዶኒራም ጀድሰን (1788-1850) አዶኒራም ጀድሰን በሕይወት ዘመኑ የደረሱበት መከራዎች ታሪክ እጅግ አስገራሚ ነው። “ይህኛውስ አሰቃቂ ነው፤ ከዚህ የባሰ ምንም ሊደርስበትና ሊቋቋመው አይችልም” ስትሉ ሌላ ደግሞ ይገጥመዋል። እንዲያውም ከእግዚአብሔር ረጅም ታሪካዊ…
ኢየሱስ፣ ሕዝቦችን ሁሉ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ያዘዘውን ትእዛዝ እንዲፈጽሙ (ማቴዎስ 28፥19) አብያተ ክርስቲያናት፦ ያለማቋረጥ ወንጌልን ሊሰብኩ ይገባል። ቤተ ክርስቲያን ዓለምን መስበክ ከፈለገች፣ ጎረቤቶቿን በመስበክ መጀመር አለባት። የመጀመሪያው እርምጃ፣ በእያንዳንዱ የቤተ…
ወንጌል መስበክ ማለት የምሥራቹን ቃል መናገር ማለት ነው፤ ስለዚህ ትልቁ ጥፋት የሚሆነው ከነጭራሹ አለመናገር ነው። አንዳንድ ግዜ ማኅበራዊ ሥራ የሚሠሩ ክርስቲያኖች፣ ሰዎችን በመርዳትና በመንከባከብ ወንጌል የሰበኩ ይመስላቸዋል። ነገር ግን ስለ ክርስቶስ ሳንናገር ወንጌል ስብከት የለም።