ኢየሱስ ጠረጴዛውን ገለበጠ
የሕማማት ሰኞ ማታ ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ፤ ከዚያም ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ፣ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ያስወጣ ጀመር። የገንዘብ ለዋጮችን ጠረጴዛና የርግብ ሻጮችን መቀመጫ ገለባበጠ፤ (ማርቆስ 11፥15) ይህ የተለየ ሰኞ በዘመናዊው ምዕራባዊ ዓለም…
የሕማማት ሰኞ ማታ ወደ ኢየሩሳሌምም መጡ፤ ከዚያም ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ፣ የሚሸጡትንና የሚገዙትን ያስወጣ ጀመር። የገንዘብ ለዋጮችን ጠረጴዛና የርግብ ሻጮችን መቀመጫ ገለባበጠ፤ (ማርቆስ 11፥15) ይህ የተለየ ሰኞ በዘመናዊው ምዕራባዊ ዓለም…
የሕማማት ሰኞ ጠዋት አንድሪያስ ኮስተንበርገር እና ጀስቲን ቴይለር (Andreas Köstenberger & Justin Taylor) ከጠዋቱ 12፡30 ገደማ፣ ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ አንድ ማይል ተኩል ርቃ በምትገኘው በደብረ ዘይት ተራራ ደቡባዊ ምሥራቅ ቁልቁለት ላይ…
የሆሣዕና እሑድ ማታ ለዘመናት ቤተ ክርስቲያን የመጀመሪያውን የሕማማት ሳምንት ቀን የሆሣዕና እሑድ (Palm Sunday) በማለት ስታከብረው ኖራለች። ለዚህም ምክንያቱ፣ ሕዝቡ ኢየሱስ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ በፊቱ የዘንባባ ቅርንጫፎችንና ልብሶቻቸውን ስላነጠፉ ነው።…
የሆሣዕና እሑድ ጠዋት “ሆሣዕና፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ የምትመጣዋ የአባታችን የዳዊት መንግሥት የተባረከች ናት፤ ሆሣዕና በአርያም።” (ማርቆስ 11፥9-10) የሆሣዕና እሑድ በቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ የዘመን አቈጣጠር ውስጥ፣ ኢየሱስ በምድራዊ ሕይወቱ…
ለምንኖርበት ማኅበረ ሰብ ወንጌልን መስበክ እጅግ አስፈላጊ እንደ ሆነ ክርስቲያኖችን ለማሳመን ብዙም ጥረት አያስፈልግም። እንዲያውም አንድ የመንፈሳዊ ኮንፍረንስ ሥራ ላይ ተሳታፊ ሰዎችን ማግኘት ከባድ ነገር አይደለም። ነገር ግን፣ ብዙ ጊዜ…
በአንድ የክረምት ማለዳ፣ መጽሐፍ ቅዱሴን እያነበብኩና ማስታወሻ እየያዝኩ በምወደው ካፌ ውስጥ ተቀምጬ ነበር። አንድ ሰው በተቀመጥኩበት ሲያልፍ መጽሐፍ ቅዱስ እያነበብኩ እንደሆነ አስተዋለና ከእኔ ጋር ማውራት ጀመረ። በአካባቢያችን ያለ የአንድ ትልቅ የብልጽግና…
ስለ ሲኦል[1] ማሰብ ማንን ደስ ያሰኘዋል? እንዲያውም “ስለ ሲኦል ከማሰብ ይልቅ ስለ ሌላ ማንኛውም ነገር ማሰብ የተሻለ ነው” ብለን እንድናስብ ከሚያስገድዱን ርዕሶች አንዱና ዋነኛው አይደለምን? ለአንዳንዶች እንዲያውም የክርስትና አስተምህሮ የሆነው ትምህርተ ሲኦል እና የትምህርቱ አስፈሪነት (ማለትም ሲኦል ዘላለማዊ የሆነ፣ የእግዚአብሔር ጠላቶች ሁሉ በሙሉ ማንነታቸውና በሙሉ ንቃታቸው በማያቋርጥ ስቃይ የሚሰቃዩበት ቦታ መሆኑ)፣ ስለ እርሱ ማሰብን ወደ መሸሽ ብቻ ሳይሆን ከናካቴው ሲኦል የሚባል ነገር የለም ብሎ ወደ መደምደም የክህደት ጫፍ አድርሷቸዋል።
ፒየር ሪቸር እና ጉዪሉም ቻርቲየር የአትላንቲክ ውቅያኖስን አቋርጠው የአሜሪካን ምድር የረገጡ የመጀመሪያዎቹ የፕሮቴስታንት ሚስዮናውያን ሆኑ። እ.ኤ.አ በ1557 ዓ.ም ብራዚል ደረሱ። ካልቪን በፈረንሣይ ውስጥ ያለውን ቡድን በመባረክ ወደ “አዲሱ ዓለም” እንዲሄዱ…