በወንጌል ተልዕኮ ውስጥ ስኬት ምንድነው?  እንዴትስ ነው የሚለካው?

መልስ መጽሐፍ ቅዱስ ሊካድ በማይቻል ግልጽነት በርካታ ነጥቦችን ያስተምራል። የተልእኮዎች ውጤት ከእግዚአብሔር እንጂ መሣሪያ ከሆነው ከሰው አይደሉም። ”እኔ ተከልሁ፤ አጵሎስ ውሃ አጠጣ፤ ያሳደገው ግን እግዚአብሔር ነው። ስለዚህ የሚያሳድግ እግዚአብሔር እንጂ፣ የሚተክልም…

0 Comments
መከራ ያቀጣጠለው ንቅናቄ

ዴቪድ ብሬነርድ (1718-1747) በሕይወት የኖረው 29 ዓመት ከ5 ወር ከ19 ቀናት ብቻ ነበር። በእነዚህ ዓመታት ውስጥ ክርስቲያን የነበረው ለስምንት ዓመታት ሲሆን፣ በሚሲዮናዊነት ያሳለፈው ደግሞ አራት ዓመታትን ብቻ ነበር። ሕይወቱ አጭር…

0 Comments
የዩኒቨርስቲ ቆይታችሁን አታባክኑት

ምንም እንኳ ወደ 21 ሚሊየን የሚጠጉ ተማሪዎች በአሜሪካ ዩኒቨርስቲዎች እና ኮሌጆች ውስጥ ቢኖሩም ትኩረቴን የሳበው ግን የቁጥሩ ትልቅነት አልነበረም። ይልቁንም የወቅቱ ወሳኝነት እንጂ። የሕይወታችን ወሳኝ በሆኑ በእነዚህ ወቅቶች ላይ ሕይወትን…

0 Comments
ሺህ ጊዜ ሞቶ መኖር የቀጠለ

አዶኒራም ጀድሰን (1788-1850) አዶኒራም ጀድሰን በሕይወት ዘመኑ የደረሱበት መከራዎች ታሪክ እጅግ አስገራሚ ነው። “ይህኛውስ አሰቃቂ ነው፤ ከዚህ የባሰ ምንም ሊደርስበት እና ሊቋቋመው አይችልም” ስትሉ ሌላ ደግሞ ይገጥመዋል። እንዲያውም ከእግዚአብሔር ረጅም…

0 Comments
ታላቁ ተልእኮ ከአጥቢያ አብያተ ክርስቲያናት ምን ይፈልጋል?

ኢየሱስ፣ ሕዝቦችን ሁሉ ደቀ መዛሙርት እንዲያደርጉ ያዘዘውን ትእዛዝ እንዲፈጽሙ (ማቴዎስ 28፥19) አብያተ ክርስቲያናት፦  ያለማቋረጥ ወንጌልን ሊሰብኩ ይገባል። ቤተ ክርስቲያን ዓለምን መስበክ ከፈለገች፣ ጎረቤቶቿን በመስበክ መጀመር አለባት። የመጀመሪያው እርምጃ፣ በእያንዳንዱ የቤተ…

0 Comments
ወንጌል ስብከትን በተመለከተ ያሉ መጥፎ ልማዶች

ወንጌል መስበክ ማለት የምሥራቹን ቃል መናገር ማለት ነው፤ ስለዚህ ትልቁ ጥፋት የሚሆነው ከነጭራሹ አለመናገር ነው። አንዳንድ ግዜ ማኅበራዊ ሥራ የሚሠሩ ክርስቲያኖች፣ ሰዎችን በመርዳትና በመንከባከብ ወንጌል የሰበኩ ይመስላቸዋል። ነገር ግን ስለ ክርስቶስ ሳንናገር ወንጌል ስብከት የለም።

0 Comments