ወንጌልን መስበክ ያለበት ማን ነው?
አንዳንድ ሰዎች የወንጌል ስብከት ተግባርን ለሰባኪዋች፣ ለዕቅበተ እምነት አስተማሪዎች፣ ወይም ለአስተማሪዋች ብቻ ትተውታል፤ ነገር ግን አዲሱ ኪዳን ሁሉም ክርስቲያን አገልጋይ እንደሆነ ይናገራል።
አንዳንድ ሰዎች የወንጌል ስብከት ተግባርን ለሰባኪዋች፣ ለዕቅበተ እምነት አስተማሪዎች፣ ወይም ለአስተማሪዋች ብቻ ትተውታል፤ ነገር ግን አዲሱ ኪዳን ሁሉም ክርስቲያን አገልጋይ እንደሆነ ይናገራል።
በዘመናችን ትኩረት ከሚሰጣቸው ጉዳዪች ውስጥ አንዱ ዐውዳዊነት ነው። በቀላል አነጋገር፣ ዐውዳዊነት ወንጌልን እና ቤተ ክርስቲያንን በተቻለ መጠን በአንዳች የባህል ዐውድ ውስጥ ቅቡል የማድረግን ሂደት ለመግለጥ የምንጠቀምበት ቃል ነው።
ወንጌል መስበክ ማለት ክርስቶስ ኀጢአተኞችን ለማዳን ያደረገውን መልካም ዜና መናገር ነው። ይህንም ለማድረግ እነዚህን እውነቶች የግድ መናገር ይኖርብናል፦ 1. እግዚአብሔር ቅዱስ ነው (1 ዮሐንስ 1፥5)። እርሱ የሚታይውም የማይታየውም ዓለም ፈጣሪ…
በወንጌላውያን አማንያን ዘንድ ለረጅም ጊዜ እየተካሄዱ ካሉ ክርክሮች መካከል ዋነኛው “ወንጌልን በምን መልኩ እንረዳው?” የሚል ነው። የወንጌል ትርጉሙስ ምንድን ነው? አንዳንዶች እንደሚረዱት፣ “ወንጌል ማለት ኅጢአተኛ የሆኑ ሰዎች በመስቀል ላይ ደሙን…