ይህን እናምናለን

ብዙ የወንጌላዊያን አማኞች፣ የእምነት አንቀጾችንና መግለጫዎችን (creeds and confessions) በደመ ነፍስ ይጠራጠራሉ፡፡ እነዚህ የእምነት አንቀጾችና መግለጫዎች፣ አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት የክርስትናን እምነት በዐጭርና በሚገባ መልኩ ለመግለጽ፣ ለዘመናት የተጠቀሙባቸው በአግባብ የተቀመሩ ቃላት…

Continue Readingይህን እናምናለን
የእግዚአብሔር ቅጣት በረከት

ወላጆች ከልጆቻቸው በላይ በቀላሉ የቅጣት ጥቅም ይታያቸዋል። ልጅ እያለሁ፣ ወላጆቼ የሚቀጡኝ ስለሚወዱኝ ነው የሚለውን ሐሳብ አልስማማበትም ነበር። በፍጹም በዚያ መልኩ አላየሁትም ነበር። የራሴ ተከላካይ ጠበቃ ሆኜ፣ የቅጣቴን ክብደት፣ የተደረገብኝን የጥድፊያ…

Continue Readingየእግዚአብሔር ቅጣት በረከት
ልጆችን መቅጣት

በትዳር ሕይወታችን መጀመሪያ አካባቢ፣ ባለ ቤቴ ዶና፣ ለሁለት ዓመታት በአንድ ትልቅ የሕፃናት ሆስፒታል ውስጥ የልጆች ነርስ ሆና በመሥራት አሳልፋለች። የምትሠራበት ክፍል አንገብጋቢ የህክምና ርዳታ የሚያስፈልጋቸውን ታማሚዎች በተደጋጋሚ የሚያስተናግድ ሲሆን፣ አንዳንዴም…

Continue Readingልጆችን መቅጣት
የቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ

“የቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ” የሚለው ሐረግ በራሱ፣ የአብዛኛውን ክርስቲያን አእምሮን ታላቅ ድንጋጤ ውስጥ በሚከትቱ ምስሎች የሚሞላ ይመስላል። በአሁኑ ጊዜ ስለ ቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ ያለን ምስል፣ ምን ማድረግ እንደምንችልና ምን ማድረግ እንደማንችል…

Continue Readingየቤተ ክርስቲያን ተግሣጽ
ስግብግብነትና ልከኝነት

ስለ ስግብግብነት የሚደረጉ ውይይቶች ላይ ሁለት ስሕተቶች ይስተዋላሉ። የመጀመሪያው ስግብግብነት የሚመለከተው፣ የሰውነት ቅርጻቸውን ያልጠበቁ ሰዎችን ብቻ ነው የሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ስግብግብነት ምግብን ብቻ ያካትታል የሚለው ነው። እንደ እውነቱ ከሆነ…

Continue Readingስግብግብነትና ልከኝነት
የቤተ ክርስቲያን አምልኮ

የመዝሙር መጽሐፍ፣ በምዕራፍ 150፥6 እንዲህ በማለት ይደመድማል፤ “እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን። ሃሌ ሉያ።” እግዚአብሔር ፈጥሮናል፤ ደግሞም እንድናመልከውና እንድናመሰግነው እስትንፋስን ሰጥቶናል። የተወደዱት የባለቤቴ አያት ማረፋቸውንና ወደ ጌታ የመሄዳቸውን ዜና የሰማሁት፣…

Continue Readingየቤተ ክርስቲያን አምልኮ
በወጣትነታችን ፈጣሪን ማሰብ ያለብን ለምንድን ነው?

በወጣትነት ጊዜ ፈጣሪን ለማሰብ አራት ምክንያቶች ጠላታችን፣ “ወጣትነት ለመደሰት፣ ጉልምስና ለንግድ፣ እርጅና ለሃይማኖት” የሚል ብሂል አለው። መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ፣ “ወጣትነትም፣ ጉልምስናም፣ እርጅናም ለፈጣሪ ነው!” ይላል። ይሁን እንጂ፣ ወጣትነት ፈጣሪን ወደ…

Continue Readingበወጣትነታችን ፈጣሪን ማሰብ ያለብን ለምንድን ነው?
የክርስቶስ ደቀ መዝሙር የማድረግ ጥሪ ምንድን ነው?

በሕይወቴ በጣም አስደሳች ከሆኑት ጊዜያት መኻል አንዱ፣ ወደ ክርስቶስ የመጣሁበት ጊዜ ነበር። ለወንጌል ስብከት በቅናት ተሞልቼ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ለጓደኞቼ መለወጤን ስነግራቸው፣ ዕብድ እንደ ሆንኩ ዐሰቡ፤ ይህ አስደንግጦኝም አናድዶኝም ነበር።…

Continue Readingየክርስቶስ ደቀ መዝሙር የማድረግ ጥሪ ምንድን ነው?